አኮቦ ወርቅ በጋምቤላ ተጨማሪ ግዙፍ መሬት ጠየቀ
ዋዜማ- አኮቦ ወርቅ በጋምቤላ ክልል ዲማ ወረዳ አሁን እየሠራበት ካለው ሰገሌ ፕሮጀክት አጠገብ ተጨማሪ 1,200 ኪሎ ሜትር እስኩዌር የወርቅ መሬት ጠይቆ ምላሽ ከመንግሥት እየጠበቀ መሆኑን ይፋ ባደረገው ሪፖርት አስታወቀ፡፡ ማስፋፊያ…
ዋዜማ- አኮቦ ወርቅ በጋምቤላ ክልል ዲማ ወረዳ አሁን እየሠራበት ካለው ሰገሌ ፕሮጀክት አጠገብ ተጨማሪ 1,200 ኪሎ ሜትር እስኩዌር የወርቅ መሬት ጠይቆ ምላሽ ከመንግሥት እየጠበቀ መሆኑን ይፋ ባደረገው ሪፖርት አስታወቀ፡፡ ማስፋፊያ…
ዋዜማ ራዲዮ- በአካባቢ ብክለት እና በነዋሪዎች ጤና ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል በሚል ውንጀላ ሳቢያ በተነሳ ህዝባዊ አመጽ ለሶስት አመታት ተዘግቶ የቆየው የሜድሮክ ወርቅ ማምረቻ እንደገና ምርት በጀመረ በአመት ውስጥ 132.77…
ዋዜማ ራዲዮ- ከአራት ዓመታት በፊት በጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ የተበሰረው በኢትዮጵያ የነዳጅ መገኘት ዜና ዕውን ሆኖ ምርት ሊገኝ ባለመቻሉ መንግስት የማስተካከያ እርምጃ ለመውሰድ መገደዱን የማዕድን ሚንስትሩ ታከለ ኡማ ለፓርላማ አባላት…
ዋዜማ ራዲዮ- እንደ ኦፓል ፣ ሳፋየርና ኤመራልድ አይነት የከበሩ ማዕድናት ለውጭ ገበያ ሲቀርቡ የተወሰነ መጠናቸው እሴት እንዲጨመርበት የሚያስገድደው ህግ መነሳቱን ተከትሎ የማዕድን የገበያ ሰንሰለቱ መዛባት ገጥሞታል። ማዕድናት በማስዋብና ጌጣጌጦችን በመስራት…
ዋዜማ ራዲዮ- ኦፓል የተሰኘው ውድ ዋጋ የሚያወጣው የጌጣጌጥ ማዕድን (የከበረ ድንጋይ) በአዲስ አበባ ባልተለመ ሁኔታ በከፍተኛ ደረጃ በህገ ወጥ መንገድ እየተቸበቸበ መሆኑን ዋዜማ ሬድዮ ከምንጮቿ ሰምታለች። በከተማው እየታየ ያለው ህገ…