Tag: ezema

ከ250 በላይ ተጨማሪ የኢዜማ አመራሮችና አባላት ፓርቲውን ለቀው መውጣታቸውን አስታወቁ

ዋዜማ- በቅርቡ የቀድሞ አመራሮቹንና በርከት ያሉ አባላቱን ያጣው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ተጨማሪ ከ250 በላይ አባላቱ ፓርቲውን ለቀው መውጣታቸውን ለዋዜማ የደረሳት መረጃ ያመለክታል። ኢዜማ ለገዥው ፓርቲ ብልፅግና ውግንና አሳይቷል፣…

“የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት በአምስት ቀናት ይቅርታ ካልጠየቀን የራሳችን ምክር ቤት እናቋቁማለን”  አፈንጋጮች

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት በቅርቡ የሰጠው መግለጫ “አይወክለንም” ያሉ አባል ድርጅቶች ምክር ቤቱ በአምስት ቀናት ይቅርታ ካልጠየቀ ሌላ ምክር ቤት እናቋቁማለን ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ምክር ቤቱ በበኩሉ ክሱን አጣጥሎታል። ዝርዝሩን…