Tag: Ethiopian airlines

በቦሌ አየር ማረፊያ ለአውሮፕላኖች የሚቀርበው ነዳጅ እጥረት አጋጥሟል፣ መንግስት አየር መንገዶች ሌላ ሀገር ነዳጅ እንዲቀዱ እያሳሰበ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች እየታየ ያለው አጠቃላይ የነዳጅ እጥረት ወደ አዲስ አበባ ቦሌ ኢንተርናሽናል አየር ማረፊያ የሚመጡትን በረራዎችም እንዳያስተጓጉል የሰጋው መንግስት አንዳንድ እርምጃዎችን መውሰድ መጀመሩን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ተረድታለች። …

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፣ ኮቪድ የበረራ አቅሙን በ30 በመቶ ዝቅ እንዲል አንዳስገደደው አስታወቀ

ዋዜማ ራዲዮ- የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በበረራ አገልግሎቱ በአፍሪካ በቀዳሚነቱ  የሚታወቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ መስጠት የሚችለውን አጠቃላይ የበረራ አገልግሎት አቅሙን ወደ 70 በመቶ እንዳወረደበት ዋዜማ ተረድታለች። የወረርሽኙ ሥርጭት በዓለማቀፍ ደረጃ መስፋፋቱን ተከትሎ፣…