የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የተበላሸ የብድር መጠን 51.6 በመቶ (20 ቢሊየን ብር) ደረሰ
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከሁለት ወራት በፊት የተሸከመው 40 በመቶ የተበላሽ የብድር መጠን አሁን 51.6 በመቶ (20ቢሊያን ብር) መድረሱን ዋዜማ ከባንኩ ምንጮች ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የባንኩ ሹማምንት ስንበት ያለ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከሁለት ወራት በፊት የተሸከመው 40 በመቶ የተበላሽ የብድር መጠን አሁን 51.6 በመቶ (20ቢሊያን ብር) መድረሱን ዋዜማ ከባንኩ ምንጮች ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የባንኩ ሹማምንት ስንበት ያለ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ካበደረገው ብድር በአጠቃላይ የተበላሸው ብድር ምጣኔ 40 በመቶ ደረሰ ። ልማት ባንኩ አሁን ላይ የሰጠው ብድር ወይንም (outstanding loan) ከ33 ቢሊዮን ብር የሚያልፍ ሲሆን ፤ ከዚህ…
በአዲስ አበባ የአርማታ ብረት ዋጋ ሰማይ እየነካ ነው፡፡ የዶላር ግዢ በጥቁር ገበያ 35 ብር ደርሷል ብረት በ9 ወራት ውስጥ በእጥፍ ጨምሯል በአዲስ አበባ ብቻ 26ሺህ የሕንጻ ግንባታዎች ሊስተጓጎሉ ይችላሉ ዋዜማ…
ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ-መር የሆነውን ዕድገቷን ለማፋጠን ትኩረቷን ወደ ጥጥ እርሻ፣ ጨርቃ ጨርቅ እና ስፌት ምርት በማዞር ላይ ትገኛለች፡፡ የጨርቃ ጨርቅ ዘርፉ ሀገሪቱን በ2025 ዓ.ም የአፍሪካ ኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ የተያዘው…
12 ፋብሪካዎች ምርት አቁመዋል ዶላር በጥቁር ገበያ በድጋሚ አሻቅቧል ባንኮች የደንበኞቻቸውን የቁጠባ ብር ለመስጠት ያንገራግራሉ በመርካቶ የግንባታ ዕቃዎች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ተከስቷል የብረት አምራቾች አኩረፈዋል፡፡ ከአቅም በታች እያመረቱ ነው…
ነጋዴዎች እቃቸውን እያሸሹ ነው፡፡ መርካቶ በዋጋ ተመን መዋዠቅ ግራ ተጋብታለች፡፡ ዋዜማ ራዲዮ-ከትናንት በስቲያ የተደረገውን የውጭ ምንዛሬ ተመን ማስተካከያ ተከትሎ በማግስቱ የጀመረ የዕቃ አቅርቦት ችግርና የዋጋ መዋዠቅ በመዲናዋ በተለይም በመርካቶ በስፋት…
የግንባታ ብረት ዋጋ ላይ የታየው ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መንግስት የሚመካበትን የግንባታ ዘርፍ ሊያስተጓጉለው እንደሚችል ስጋት ፈጥሯል የቤት ቆጣቢዎች ተጨማሪ ገንዘብ ሊጠየቁ ይችላሉ (ዋዜማ ራዲዮ) ሀገሪቱ ከአንድ አመት በፊት የገጠማት ህዝባዊ…
DOWNLOAD THE FULL ANALYSIS BELOW Dear Readers, This is the first edition in a series of Wazema Institute Briefing Papers on Ethiopian Economy. We have focused on the Ethiopian government’s…
ከሰሞኑ አዲስ የፉርኖ ዱቄት እጥረት ተከስቷል፡፡ ባለሱቆች ስኳር የሚሸጡለትን ዜጋ ሙሉ አድራሻ እንዲይዙ ተነግሯቸዋል የቀበሌ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት የሌላቸው ዜጎች ስኳር መግዛት አይችሉም ዋዜማ ራዲዮ- ከአውድ ዓመት መቃረብ ጋር ተያይዞ…
ክስተቱ በገቢ እቃዎች ዋጋ ላይ ጉልህ ተጽእኖ ሊፈጥር ይችላል ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ለገቢ ንግድ የሚቀርቡ የዉጭ ምንዛሬ ጥያቄዎችን የምታስተናግድበት አቅም ከጊዜ ወደጊዜ እየተመናመነ መምጣቱን ተከትሎ አስመጭ ነጋዴዎች ግብይት የሚያደርጉት ከጥቁር…