Tag: Democratization

የምርጫ 2018 ስነ ምግባር ደንብ ምን ይዟል?

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፖለቲካ ፓርቲዎችና እጩዎቻቸው፣ እንዲሁም የግል እጩዎች የሚመሩበትን የምርጫ ስነምግባር ደንብ አውጥቷል፡፡ ፖለቲካ ፓርቲዎች አስገዳጅነት ያለውን የቦርዱን የምርጫ ስነ ምግባር ደንብ ፈርመው የተቀበሉ ሲሆን፣…

⁠ከዘንድሮው አገር ዓቀፍ ምርጫ በፊት የምርጫ ስርዓቱ እንዲቀየር በይፋ ጥያቄ ቀረበ

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፣ 7ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት የሕገመንግሥት ማሻሻያ በማድረግ የአብላጫ ድምጽ የምርጫ ስርዓትን የሚከተለው የአገሪቱ የምርጫ ስርዓት እንዲቀየር ጥያቄ ማቅረቡን ዋዜማ ሰምታለች። የኢትዮጵያ…

የጥብቅና ሙያ ግብር አከፋፈልን የጠበቆች ማህበር ተቃወመ

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማኅበር፣ ጠበቆች ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ዓመታዊ ግብር ለመክፈል የነጋዴዎች ዓይነት የሒሳብ መዝገብ እንዲኖራቸው እየተጠየቁና እየተጉላሉ ይገኛሉ በማለት አማሯል።  ማኅበሩ የድሮው የቁርጥ ግብር ክፍያ…

በሽግግር ፍትሕ ፖሊሲው ላይ ከሚቀርቡ ትችቶች…

በሽግግር ፍትሕ ፖሊሲው ላይ ከሚቀርቡ ትችቶች የሚከተሉት ይገኙበታል:- ዋዜማ- በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች በቀጠለው ግጭት እንዲሁም በአማራና ትግራይ አዋሳኝ አካባቢዎች “የይገባኛል ውጥረት በሰፈነበት ድባብ ውስጥ የሽግግር ፍትሕን ተግባራዊ ማድረግ የይስሙላ ካልሆነ…

ጋዜጠኞች በነውጡ መሃል – ከ “ስምንተኛው ወለል”

መረጋጋት በራቀው የሀገራችን ፖለቲካ ውስጥ ጋዜጠኞች ስራቸውን ለማከናወን የበረታ ፈተና ተጋርጦባቸዋል። “በስምንተኛው ወለል” የስቱዲዮ ውይይታችን እንግዶች ጋብዘናል።በዚህ ውይይት የሚነሱ ጉዳዮች ለተጨማሪ ውይይት ይጋብዛሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን። ሁለት አጫጭር ክፍሎች ያሉትን…

ሚኒስትሩ በቅርቡ “አስቸኳይ የሰላም ጥሪ” ያወጡትን ሲቪል ማኅበራት አስጠነቀቁ

ዋዜማ ራዲዮ- በጠቅላይ ሚንስትር ቢሮ የዴሞክራሲ ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚንስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) የሲቪል ማህበራት ተወካዮችን አርብ ዕለት ሰብስበው በሰጡት ማብራሪያ መንግስት የሲቪል ማህበራቱ  ያወጡት መግለጫ  ስህተት  ነው ብሎ እንደሚያምንና…

ፓርቲዎች ጠቅላላ ጉባዔ እንዲያካሂዱ የተቀመጠው ቀነገደብ 3 ቀናት ቀርተውታል፣ እስካሁን 4 ፓርቲዎች ብቻ ጉባዔ አካሂደዋል

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ፓርቲዎች ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያከናውኑ ያስቀመጠው ቀነ ገደብ ሊጠናቀቅ ዛሬን ጨምሮ ሶስት ቀን ቀርቶታል። ይሁንና ዋዜማ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እንደሰማችው እስካሁን ጠቅላላ ጉባኤአቸውን ያካሄዱት…

የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት 11 አባላት ያሉትን አገራዊ የምክክር ኮሚሽነሮች ምርጫ በአብላጫ ድምጽ አጸደቀ

ለኮሚሽነርነት በህዝብ ከተጠቆሙት መካከል ከ100 በላይ የሚሆኑት በቀጣይ በሚደረገው አገራዊ ምክክር አወያይ እንደሚሆኑ ተገልጿል ዋዜማ ራዲዮ- የህዝብ ተወካዮች ምክር-ቤት ዛሬ የካቲት 14 ቀን  2014 ዓ.ም ባካሄደው  2ኛ አሰቸኳይ ስብሰባ 11…

ከአዲስ መንግስት ምስረታ ማግስት “የብሄራዊ መግባባት” ድርድር ይጀመራል

ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ፓርቲ ብልፅግና ለድርጅቱ አመራሮች ባሰራጨውና ውይይት ባደረገበት ሰነድ ላይ እንዳመለከተው ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ አዲስ መንግስት ካቋቋሙ በኋላ በቁልፍ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከተለያዩ የፖለቲካ ኀይሎች ጋር ድርድርና…

ኢህአዴግ ስንቴ ይክደናል?

ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ግንባር ኢህአዴግ አስገዳጅ የፖለቲካ ቀውስ ሲገጥመው ድርድርና የፖለቲካ ማሻሻያ አደርጋለሁ፣ ከሰማይ በታች የማልደራደርበት ጉዳይ አይኖርም ሲል ይደመጣል። በተግባር ግን ግንባሩ በታሪኩ ቃሉን የመጠበቅም ሆነ ህዝብን የማክበር ድፍረት…