Tag: Banks

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ የ15 ምክትል ፕሬዝዳንቶች ምደባ አካሄደ

የባንኩ ምክትል ፕሬዝዳንቶች ቁጥር እንዲቀንስ ተደርጓል የባንኩ ትልልቅ ደንበኞች የሚስተናገዱበት አዲስ ክፍል ተቋቁሟል ዋዜማ ራዲዮ- ከ2010 አ.ም ጀምሮ በተለያዩ የማሻሻያ ትግበራዎች ውስጥ ያለፈው ግዙፉ መንግስታዊ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 15 ምክትል…

ጠቅላይ ሚንስትሩ የሀገሪቱ የባንክና የፋይናንስ ዘርፍ ህጎች እንዲሻሻሉ መመሪያ ሰጡ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያን የባንክ እና ፋይናንስ ዘርፍን የሚያስተዳድሩ ህጎች ተመልሰው ታይተው እንዲከለሱ እና ማሻሻያ እንዲደረግባቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ መመሪያ መሰጠቱን ዋዜማ ሬዲዮ ከምንጮቿ ሰምታለች።  መመሪያው ከተሰጠ…

ብሔራዊ ባንክ ከአሜሪካ ዶላር አንፃር የብርን የምንዛሪ ተመን የሚያዳክምበትን መጠን ጋብ አድርጎታል

ዋዜማ ራዲዮ – ያለፉትን ሁለት ሳምንታት ብሔራዊ ባንክ ከአሜሪካ ዶላር አንፃር የብርን የምንዛሪ ተመን የሚያዳክምበትን መጠን ጋብ አድርጎታል። ይህ የብርን ተመን የማዳከም እርምጃ የጠቅላይ ሚንስትሩ የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንድ አካል ነው።…

የሶማሊ ክልል ማይክሮፋይናንስ ተቋም ወደ ሙሉ ባንክ አደገ፣ ሸበሌ ባንክ ተብሏል

ዋዜማ ራዲዮ- በሶማሊ ክልል “ሄሎ ካሽ” በሚባል የሞባይል ፋይናንስ አገልግሎቱ የሚታወቀው የሶማሊ ማይክሮፋይናንስ ተቋም ወደ ሸበሌ ባንክ አደገ። ባለፈው አመት ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወደ ባንክ የማደግ  ፈቃድ ያገኘው ሸበሌ ባንክ ከወለድ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሶስት አመት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ ምክትል ፕሬዝዳንቶችና ዳይሬክተሮች ምደባ ሊያደርግ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- መንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሶስት አመት ጊዜ ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ የምክትል ፕሬዝዳንቶችና ዳይሬክተሮች ምደባ ሊያደርግ እየተዘጋጀ መሆኑን ዋዜማ ራዲዮ ከባንኩ ምንጮች ሰምታለች። የአመራሮቹ ምደባ የሚካሄደው ባንኩ ባካሄደው አዲስ…

ባንኮች የደንበኞቻቸውን ማንነት በጥልቀት የሚመዘግብ አዲስ መታወቂያ እንዲያዘጋጁ ታዘዙ

ዋዜማ ራዲዮ- በፋይናንስ ዘርፍ ያለውን ውንብድና ለመቆጣጠር፣ የህገወጥ ገንዘብ ፍሰትን ለመከታተል እንዲሁም በተለያዩ የሽፋን ስሞችና የተጭበረበሩ ሰነዶች የሚደረገውን የገንዘብ ዝውውር ለማስቀረት ባንኮች አዲስ የባንክ መለያ መታወቂያ እንዲያዘጋጁ መታዘዛቸውን ዋዜማ ራዲዮ…

የጥቁር ገበያ የምንዛሪ ዋጋ ማሽቆልቆል ጀምሯል

ዋዜማ ራዲዮ- በመደበኛው የባንኮችና የጥቁር ገበያ መካከል ተፈጥሮ የነበረው የተጋነነ የምንዛሪ የዋጋ ልዩነት አሁን ማሽቆልቆል መጀመሩን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። የበዓላት ወቅት መጠኑ ከፍ ያለ የውጪ ምንዛሪ ወደ ጥቁር ገበያው…

አንድ ዶላር በትይዩ ገበያ በ65 ብር እየተመነዘረ ነው፤ ከባንክ ምንዛሪ ልዩነቱ 20 ብር ደርሷል

በብር ላይ ያለው መተማመን እያሽቆለቆለ ነው ከውጪ የሚላክ ገንዘብ ከባንክ ይልቅ ወደ ትይዩ ገበያ እያመዘነ ነው ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ገበያ በባንኮች እና በትይዪ ገበያ ( በጥቁር ገበያ) መካከል…

የካፒታል ገበያ ውስጥ የሚሳተፉ ባንኮች የልማት ባንክን ቦንድ ቅድሚ ሰጥተው እንዲገዙ የሚያስገድድ ህግ ለመንግስት ቀረበ

አዲሱ መመሪያ ትችት ሲበዛበት የነበረውንና እንዲቀር የተወሰነውን የ27 በመቶ ቦንድ አሰራርን በእጅ አዙር የመተግበር ያህል ነው ተብሏል። ዋዜማ ራዲዮ- እየተቋቋመ ባለው የካፒታል ገበያ የኢትዮጵያ ልማት ባንክን በልዩ ሁኔታ እንዲጠቅም የሚያስችል…

ወደ መቀሌ ተልኮ መደረሻው ሳይታወቅ የቆየው 1.3 ቢሊየን አዲሱ ብር ተገኘ

ዋዜማ ራዲዮ- አሁን በምርጫ ቦርድ ተዘርዞ ህልውናው እንዲከስም የተደረገው ቀድሞ የትግራይ ክልልን ሲያስተዳድር የነበረው ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት) እና በማዕከላዊው መንግስት መካከል ጦርነት የተቀሰቀሰ ዕለት ጥቅምት 24 ቀን 2013…