20 ሚሊዮን ዜጎችን ለመድረስ የተዘረጋው የጎልማሶች ትምህርት ፕሮግራም በገንዘብ እጥረት መቀጠል ተቸግሯል
ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ ከአመታት በፊት የተጀመረው የጎልማሶች እና መደበኛ ያልሆነው ትምህርት ውጤታማ መሆን አልቻለም ተብሏል ። በ2004 የተጀመረው እና 20.4 ሚልዪን ምንም አይነት ትምህርት ያላገኙ ጎልማሶችንና እድሜያቸው ከ15 – 60…
አሜሪካ ለኢትዮጵያ አየር ሀይል የጦር አውሮፕላን ስጦታ አበረከተች
ዋዜማ ራዲዮ- የአሜሪካ መንግስት እጅግ ዘመናዊና በዓለም ላይ ዘርፈ ብዙ አገልግሎት በመስጠትም ሆነ በተሰማራባቸው የጦር ግንባሮች ተልእኮዎችን በስኬት በመፈጸም አስተማማኝነቱ የሚነገረለትን C-130 የተባለውን የጦር መጓጓዣ አውሮፕላን ለኢትዮጵያ መከላከያ ኃይል በስጦታ…
ኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ “OMN ” በኢትዮጵያ ቢሮ ከፍቶ ለመንቀሳቀስ እየተዘጋጀ ነው
ዋዜማ ራዲዮ- ኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ OMN በተፈጠረው አዲስ የፖለቲካ ድባብ ተነሳስቶ በሀገር ቤት ቅርንጫፍ ከፍቶ ለመንቀሳቀስ ማቀዱን አስታወቀ። በዩናይትድ ስቴትስ ሜኒሶታ ግዛት ለትርፍ ባልተቋቋመ ድርጅትነት ተመዝግቦ የሚገኘው ኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ(OMN) በሀገር ቤት…
የመከላከያ ሰራዊቱን በአዲስ መልክ የማደራጀት ስራ ይፋ ተደረገ
ዋዜማ ራዲዮ- የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ አመራሮችን በብቃት በትምህርትና ስልጠና ዝግጅት እንዲሁም የሀገሪቱን የብሄር ተዋፃኦ ባገናዘበ መልኩ ለማደራጀት አዲስ የምደባ መዋቅር መዘጋጀቱን ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ከመከላከያ…
ብሄር ላይ ያነጣጠረው ማፈናቀል ቀጥሏል
ዋዜማ ራዲዮ- ዜጎችን በብሄር ማንነታቸው ለይቶ ከቀያቸው ማፈናቀል ከብሄር ተኮሩ ፌደራላዊ ሥርዓት ዕድሜ ጋር እኩያ ነው ማለት ይቻላል፡፡ በታይቶ በማይታወቅ መጠን የታየው ግን በቅርቡ በሱማሌ ክልል የሚኖሩ ከ800 ሺህ በላይ…
ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ በስፖርት በዓሉ ላይ አይገኙም
ዋዜማ ራዲዮ- ከአንድ ወር በኋላ በዳላስ በሚደረገው የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የስፖርት ፌደሬሽን ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በበዓሉ ላይ ለመገኘት ያቀረቡት ጥያቄ ከረፈደ የመጣ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ለማስተናገድ እንደሚቸገር በመግለፅ ጥያቄውን…
ዲያስፖራውን ከመከፋፈል ለማዳን ብልህ ውሳኔ ያስፈልጋል – አለም አቀፍ የኢትዮጵያውያን ግብረ ሀይል
ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በዳላስ ቴክሳስ በሚደረገው የኢትዮጵያው ያን የስፖርት በዓል ላይ የሚጋበዙ ከሆነ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ እንግዳ በመጋበዝ ሊከስት የሚችለውን ልዩነት ማጥበብ እንደሚገባ አለም አቀፍ የኢትዮጵያውያን ግብረ…
Three strikes and Patriotic Ginbot 7 should go home! A Rejoinder to Dr. Berhanu Nega’s Address
Derese G Kassa (PhD) Three Strikes: Berhanu’s Synopsis I remember him driving in Sidist Kilo campus blasting the air waves with Marvin Gaye’s “Brother, Brother”. College juniors, I and my…
የኦዴግ ወንዝ ወደ ኢሕአዴግ ባሕር ትፈሳለች
መስፍን ነጋሽ ለዋዜማ ራዲዮ የእነ ሌንጮ ለታ ቡድን ወደ አገር ቤት መመለሱ መልካም ዜና ነው። ሆኖም የግለሰቦቹ መመለስም ሆነ የድርጅታቸው የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ) አገር ቤት መግባት ያለው ፖለቲካዊ ፋይዳ…
[አዲስ መፅሐፍ] የኢትዮጵያ ፖለቲካ: በስምምነት ላይ የተመሰረተ ባህላዊ አንድነት
ዋዜማ ራዲዮ-የኢትዮጵያ ፖለቲካ በስምምነት ላይ የተመሰረተ ባህላዊ አንድነት እና ሌሎች ጉዳዮች በሚል በ10 ምዕራፎች የተከፈለው እና 288 ገጾችን የያዘው የአቶ ገለታው ዘለቀ መፅሀፍ ባሳለፍነው ሳምንት በዋሽንግተን ዲሲ ሳንኮፋ መፅሐፍት መደብር ተመርቋል::…