ከተከዜ የኀይል ማመንጫና አላማጣ ኀይል ማሰራጫ ጣቢያዎች ኤሌክትሪክ ሲያገኙ የነበሩ የአማራና አፋር ከተሞች ኤሌክትሪክ ማቅረብ አልተቻለም
ዋዜማ ራዲዮ- ከተከዜ የኀይል ማመንጫና አላማጣ ከሚገኘው ኀይል ማሰራጫ ኤሌክትሪክ ሲያገኙ የነበሩ የአማራና አፋር ክልል ከተሞች በአጭር ጊዜ ውስጥ ሃይል ለማቅረብ አስቸጋሪ እንደሆነ የኤሌክትሪክ ኀይልና አግልግሎት አቅራቢ ድርጅቶች ገለጹ፡፡ ከሃምሌ…
ዋዜማ ራዲዮ- ከተከዜ የኀይል ማመንጫና አላማጣ ከሚገኘው ኀይል ማሰራጫ ኤሌክትሪክ ሲያገኙ የነበሩ የአማራና አፋር ክልል ከተሞች በአጭር ጊዜ ውስጥ ሃይል ለማቅረብ አስቸጋሪ እንደሆነ የኤሌክትሪክ ኀይልና አግልግሎት አቅራቢ ድርጅቶች ገለጹ፡፡ ከሃምሌ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግሥት በኢትዮጵያ በቅርቡ የቴሌኮም አገልግሎቱን በይፋ እንደሚጀምር የሚጠበቀው የኬንያው ሳፋሪኮም ኩባንያ የሞባይል ገንዘብ ግብይት አገልግሎትን ፍቃድ ጭምር እንዲያገኝ ሁኔታዎችን ማመቻቸቱን የገንዘብ ሚንስትር ደዔታ እዮብ ተካልኝ ለኬንያው ቢዝነስ…
ዋዜማ ራዲዮ – ባለፉት ሶስት አመታት በመላ አገሪቱ በተከሰቱ የብሔርና የእምነት ተኮር ግጭቶች ጋር በተያያዘ ከ10ሺህ በላይ ሰዎች ክስ እንደተመሰረተባቸው ግን ደግሞ የፍትሕ ሂደቱ የተሳካ እንዳይሆን የፖለቲካ መዋቅሩ እክል መፍጠሩን…
ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባና አንዳንድ የክልል ከተሞች በነዳጅ ማደያዎች የሚታየው የተሽከርካሪዎች ሰልፍ ከነዳጅ አቅርቦት ዕጥረት ጋር የተያያዘ አለመሆኑንና ይልቁንም መንግስት ከሌላው ጊዜ መጠኑ ከፍ ያለ ነዳጅ ወደ ሀገር ማስገባቱን የኢትዮጵያ…
ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ 14 የከረዩ ሚችሌ ገዳ አባላት በመንግስት የፀጥታ አካላት በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በግዳጅ ወደ ጫካ ተወስደው መገደላቸውን እንዲሁም በዚሁ ወራዳ ሀሮ ቀርሳ ቀበሌ ኢፍቱ…
ከአምስት ዓመት በኋላ መለያ ቁጥር መያዝ ግዴታ ይሆናል። ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ በተያዘው ዓመት አገልግሎት መስጠት የጀመረው ብሄራዊ መታወቂያ በቀጣዮቹ ሶስት ወራት ለአንድ መቶ ሺ ዜጎች የመታወቂያ ምዝገባ (የመለያ ቁጥር) አገልግሎት…
ዋዜማ ራዲዮ- በሶማሊ ክልል “ሄሎ ካሽ” በሚባል የሞባይል ፋይናንስ አገልግሎቱ የሚታወቀው የሶማሊ ማይክሮፋይናንስ ተቋም ወደ ሸበሌ ባንክ አደገ። ባለፈው አመት ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወደ ባንክ የማደግ ፈቃድ ያገኘው ሸበሌ ባንክ ከወለድ…
ዋዜማ ራዲዮ- ከሁለት አመት በፊት 10ኛ የፌደራል ክልል ሆኖ በሕዝበ ውሳኔ የተቋቋመው የሲዳማ ብሄራዊ ክልል በያዝነው 2014 ዓመት የዞን የአስተዳደር መዋቅር መዘርጋት እንደማይችል አስታወቀ። ዞን ማዋቀር ከወጪ ጋር የሚያያዝና የራሱን…
ዋዜማ ራዲዮ- መንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሶስት አመት ጊዜ ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ የምክትል ፕሬዝዳንቶችና ዳይሬክተሮች ምደባ ሊያደርግ እየተዘጋጀ መሆኑን ዋዜማ ራዲዮ ከባንኩ ምንጮች ሰምታለች። የአመራሮቹ ምደባ የሚካሄደው ባንኩ ባካሄደው አዲስ…
ዋዜማ ራዲዮ- የህወሓት ንብረት የሆኑንት የኤፈርት የንግድ ኩባንያዎች የሰሜኑን ጦርነት ተከትሎ የባንክ ሂሳባቸው ታግዶ መንግስት በሰየመው ቦርድ ሲመሩ የቆዩ ሲሆን በቅርቡ ግን ስባት አባላት ያለው ቦርድ ስራውን በፈቃዱ ለቆ ተበትኗል።…