ኢትዮዽያውያን ጆሮ ያልደረሱ “መራር” ቀልዶች
(ዋዜማ ራዲዮ)-ኢትዮጵያውያንን እና ኢትዮጵያን የሚመለከቱትን መራር ቀልዶች የውጪ ዜጎች የሚያውቋቸውን ያህል ብዙ ኢትዮጵያውያን አያውቋቸውም። ያም ኾኖ በብዛት የውጪ ዜጎች የሚያውቋቸው እነዚህ ቀልዶች የኢትዮጵያውያንን የማንነትን ኩራት የሚነኩ ናቸው። እነኚህን ቀልዶች የተመለከተው…
(ዋዜማ ራዲዮ)-ኢትዮጵያውያንን እና ኢትዮጵያን የሚመለከቱትን መራር ቀልዶች የውጪ ዜጎች የሚያውቋቸውን ያህል ብዙ ኢትዮጵያውያን አያውቋቸውም። ያም ኾኖ በብዛት የውጪ ዜጎች የሚያውቋቸው እነዚህ ቀልዶች የኢትዮጵያውያንን የማንነትን ኩራት የሚነኩ ናቸው። እነኚህን ቀልዶች የተመለከተው…
[facebookpost url=””] ከተሜ የፖለቲካ ለውጥ (የዴሞክራሲ)የስበት ማዕከል ነውን? መልሱ ያከራክራል። ለምን ቢባል- መሬት ላራሹን አንግበው ከተነሱት ተማሪዎች አንዳንዶቹ ከገጠር የተገኙ ናቸው። የባላባት ልጆች አልነበሩም እንዴ አብዮቱን ከፊት ሆነው የመሩት? አስቲ…
የፌደራሉን መንግስት የሚመራው ኢህአዴግ በጋምቤላና ሌሎች አንዳንድ ክልሎች ውስጥ ያለው የሚቃረን ፍላጎትና በጎረቤት ሀገራት ያለው የፀጥታ ሁኔታ በተደጋጋሚ ለሚከሰቱ ግጭቶች ምክንያት እየሆነ ነው። በቅርቡ በጋምቤላ የተከሰተው ግጭትም ፈርጀ ብዙ…
በኢትዮዽያ መንግስት የተጀመረውና ብዙ የተባለለት ግዙፍ የስኳር ፕሮጀክት ከፍተኛ አስተዳደራዊ ምስቅልቅልና በሚሊየን ዶላር የሚቆጠር ብክነት እየገጠመው ነው። የገዢው ፓርቲ ኩባንያዎች በስፋት የሚሳተፉበት ይህ ፕሮጀክት ሙስናና ከፍ ያለ የብቃት ማነስ የታየበት…
የአገር ሰው ጦማር አይጧ፣ ምጣዱ እና የትግራይ ወጣት [አሉላ ገብረመስቀል ለዋዜማ ሬዲዮ] በድምፅ ሸጋ ሆኖ ተሰናድቷል-እዚሁ አድምጡት ሰኔ 20 2007 ዓ.ም፣ ዝግጅት:- ‹‹መሽኪት›› ሽልማት ኪነ-ጥበባት ትግራይ፣ ቦታው:- መቀሌ…
(ዋዜማ ራዲዮ)-በብዙዎች በአንደበተ ርትዑነታቸው የሚተወቁት ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ ከምርጫ 97 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ “የብዙዎችን ቀልብ የገዛ” ንግግር አድርገዋል። በኢትዮዽያ ፖለቲካና በድርጅታቸው አርበኞች ግንቦት ሰባት ዙሪያ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በአሜሪካን ሀገር…
(ዋዜማ ራዲዮ)-አቤል ተስፋዬ የሚለውን ስሙን የዛሬ አምስት ዓመት የሚያውቁት ምናልባት ቤተሰቦቹና ጥቂት ጓደኞቹ ብቻ ሳይኾኑ አይቀሩም። አቤል መኮንን ተስፋዬ እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር የካቲት 16፣1990 በቶሮንቶ ፤ካናዳ የተወለደ ሲሆን በአያቱ እጅ…
(ዋዜማ ራዲዮ) ሕዝብን ከመሬቱ ለሚያፈናቅሉ የልማት ፕሮጀክቶች ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ያደርግ የነበረው የዓለም ባንክ ሲቀርብበት የነበረውን ስሞታና ነቀፌታ ይመልሳል የተባለ አዲስ ተግባራዊ ርምጃ መውሰድ መጀመሩ ከሰሞኑ ይፋ ሆኗል፡፡ ሕዝቡን ከቀዬውና…
ቡሩንዲ ከሶማሊያ አትዋሰነም። ግን ደግሞ ሶማሊያን የፖለቲካ መደራደሪያ አድርጋታለች። የቡሩንዲ ፕሬዝዳንት ፒየር ኑክሩንዚዛ ለሶስተኛ ዙር በስልጣን ለመቆየት መወሰናቸው ተከትሎ በሀገሪቱ የእልቂት አደጋ የጋበዘ ቀውስ አንዣቧል። አለማቀፉ ማህበረሰብ በተለይም የአፍሪቃ ህብረትና…
(ዋዜማ ራዲዮ)-ለዘብተኛ ፖለቲከኛ የሚሉት አሉ፣ ስለታዋቂነቱ ለመናገር ዝግጁ አይመስልም ግን ደግሞ ሰዎች ከሱ ምን እንደሚጠብቁ ጠንቅቆ ያውቃል። የአድናቂዎቹን ቀልብ የሚገዛ ስራ ይዞ ለመምጣት አመታት ፈጅቶበታል። እነሆ ሰለ አዲሱ የበዕውቀቱ ስዩም…