Author: wazemaradio

የጥንቱ የኢትዮዽያ ሙዚቃ በአለም አቀፍ መድረክ አስታዋሽ አላጣም

የ50ዎቹና የስልሳዎቹ የኢትዮጵያ ሙዚቃ በበርካታ የዓለም የጃዝ ባንዶች አማካኝነት ተደማጭነቱን ቀጥሏል። በ50ዎቹና በስልሳዎቹ በኢትዮጵያውያን የሙዚቃ ባለሞያዎች ተሰርተው የዘመናቸውን ትውልድ ሲያዝናኑ የነበሩትና እስካሁንም ድረስ ለኢትዮጵያ ሙዚቃ ዋነኛ መገለጫ ተደርገው የሚቆጠሩት የሙዚቃ…

“ጉደኛው” ግብርናችን፡ ምርቱ እና ቁጥሩ (ክፍል አንድ)

( ዋዜማ ራዲዮ) እንደ መንግስት መረጃ ቢሆን ኖሮ! ኢትዮዽያ በ5 አመት ውስጥ ያስመዘገበችውን ያህል የግብርና ምርት ዕድገት ለማስበዝገብ ህንድ በአረንጓዴ አብዮት ዘመን (1975-1990) አስራ አምስት አመት ፈጅቶባታል። አለምን ባስደመመው የቻይና…

ጋዜጠኞች ረሀቡን እንዳይዘግቡ ገደብ ተቀመጠ፣ ለኤምባሲዎችና ለክልል መንግስታት መመሪያ ተላልፏል

(ዋዜማ ሬዲዮ) በሀገሪቱ የተከሰተውን ረሀብ በአለም አቀፍ መገናኛ ብዙሀን ለዓለም ህዝብ ይፋ መሆኑን ተከትሎ መንግስት መረጃዎችን ለማፈንና ለመደበቅ እየሞከረ ነው። መንግስት ለክልል መንግስታትና በውጪ ሀገራት ላሉ ኤምባሲዎቹ ባስተላለፈው መመሪያ ረሀብ…

ሰደተኞችን ወደመጡበት ለመመለስ የአውሮፓ ህብረት ያቀረበውን ዕቅድ አብዛኞቹ የአፍሪቃ ሀገራት ተቀብለውታል፣ የገንዘብ ድጎማ ያገኛሉ

የጥገኝነት ጥያቄያቸው ተቀባይነት ያላገኙ ስደተኞችን ወደ መጡበት መመለስ እጅግ አደገኛ ለሆነ የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚዳርጋቸው ሲሆን ኢትዮዽያን ጨምሮ አንዳንድ የአፍሪቃ መሪዎች ግን ስምምነቱን በደስታ ተቀብለውታል። ከሀገራቱ ጋር በተናጠል ስምምነት ይደረጋል።…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከተበዳሪዎች የሚጠብቀውን የሰላሳ በመቶ የገንዘብ ድርሻ ወደ አስር በመቶ ሊያወርድ ነው

ከተቋቋመ ከመቶ ዓመት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከተበዳሪዎች የሚጠብቀውን የሰላሳ በመቶ የገንዘብ ድርሻ ወደ አስር በመቶ ሊያወርድ እንደሆነ ተሰምቷል፡፡ የዋዜማ ውስጥ አዋቂ ምንጮች እንደሚገልፁት አዲሱ ረቂቅ መመሪያ በልማት ባንክ ከተገመገመ…

የኢትዮጵያ መንግስት በአዲስ አበባና በአካባቢዋ የሚቀርበው ወተት “ተመርዟል” መባሉን አስተባበለ

  የኢትዮጵያ መንግስት በአዲስ አበባና በአካባቢዋ ለተመጋቢዎች የሚቀርበው ወተት በአፍላቶክሲን “ተመርዟል” መባሉን እያስተባበለ ነው። ምርምሩን ያደረገው ዓለም አቀፍ የእንስሳት ጥናት ኢንስትቲዩት በእንግሊዘኛው ምህፃረ ቃል ILRI የተባለው ድርጅት ነው። ኢንስትቲዩቱ ይህንን…

የረሀብ ፖለቲካ (ክፍል ሁለት)

የረሀብ አደጋው በመንግስት ላይ ህዝባዊ ተቃውሞ ይቀሰቅስ ይሆን? ረሀብ በኢትዮዽያ ለመንግስታት መናጋትና መውደቅ ስበብ መሆኑን ያለፈው ታሪካችን ምስክር ነው። የረሀባችን ስበቡ የተፈጥሮ አየር መዛባት መሆኑ እውነት ነው፣ ይህ ግን መንግስትን…

የሀይለማርያም ዲስኩር ከአንገት ወይስ ከአንጀት?

ኢህአዴግ አለብኝ የሚለው የአስተዳደር ብልሹነት ችግር ሀገር ለመምራት የሚያስችል ቁመና እንደሌለው ጠቋሚ ነው፡፡ (ዋዜማ ራዲዮ)- ሰሞኑን መንግስት በሀገር ዓቀፍ ደረጃ ያሉትን የኪራይ ሰብሳቢነት እና የመልካም አስተዳደር ተግዳሮቶችን ለማወቅ ያለመ ሦስት…

ለመሸለም እንዴት ያለ ፊልም እንስራ? በሲኒማው አለም ኩራት ራት አይሆንም!

(ዋዜማ ሬድዮ)-የኢትዮዽያ ፊልሞች በቁጥርና በተወሰነ ደረጃ ደግሞ በቴክኒክ ብቃት መሻሻል ቢያሳዩም ሙያው የሚጠይቀውን ክህሎት በመላበስ በኩል ግን ገና ሩቅ ናቸው። በተለይ የታሪክ አመራረጣቸው “ብግን” የሚያደርግ “አሰልቺና ተደጋጋሚ” መሆኑን የፊልም ተመልካቹ…

ከዞን ዘጠኝ በኋላስ-ዝምታ?

የዞን ዘጠኝ ጦማርያን መፈታትን ተከትሎ በኢትዮዽያ ውህኒ የሚማቅቁ ሌሎች ጋዜጠኞች ጉዳይ ተገቢውን ትኩረትና ድጋፍ እንዳላገኘ የሚያመላክቱ ፍንጮች እየታዩ ነው። አለም አቀፍ ተቋማትም ሆኑ የመብት ተቆርቋሪ ወዳጆች ስለ ቀሪዎቹ ታሳሪዎች አስታዋሽ…