Month: September 2016

የአገር ሰው ጦማር: የአዲስ አበባው “ቦንብ”

በአውግቻው ቶላ-ለዋዜማ ራዲዮ አንድ በዕድሜ ገፋ ያሉ አድማጭ ሸገር ሬዲዮ ደውለው “መንግሥት የሚሰማኝ ከሆነ ሐሳቤን በአጭር እንድገልጽ ይፈቀድልኝ!” አሉ፡፡ “እሺ ይቀጥሉ” አለ ጋዜጠኛ፡፡ ጉሮሯቸውን ከጠራረጉ በኋላ “እኔ እንኳ ብዙም የምለው…

የፖለቲካ ቀውሱን ተከትሎ ዩኒቨርስቲዎችና ትምህርት ሚኒስቴር በዝውውር ጥያቄ ተወጥረዋል

ዋዜማ ራዲዮ-በኦሮሚያና አማራ ክልሎች የተነሳውን ሕዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ የግጭት ስጋት የጫረባቸው ወላጆችና ተማሪዎች የዝውውር ጥያቄን ለየዩኒቨርስቲዎቻቸው እያቀረቡ ነው፡፡ የዋዜማ የየዩኒቨርስቲው ምንጮች እንደሚገልጹት ከሆነ የዝውውር ጥያቄው እስካሁን መደበኛ ባልሆነ መንገድ እየተስተናገደ…

የኮንሰርት እቀባውን ተከትሎ ሙዚቀኞችና አስናጆች በሚሊዮን የሚቆጠር ገቢ አጣን እያሉ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በአሮጌው ዓመት መጨረሻ በተከሰቱ ፖለቲካዊ አለመረጋጋቶች የተነሳ የበርካታ ሰዎች ሕይወት መጥፋቱን ተከትሎ ለአዲሱ ዓመት መቀበያ የተሰናዱ ሙዚቃዎች እንዲሰረዙ ሆነዋል፡፡ አዲሱን የኢትዮጵያዊያን ዓመት አስመልክቶ የተሰረዙት የሙዚቃ ዝግጅቶች በአውሮፓ፣ በአሜሪካ፣…

የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ሀገራዊ የነፃነትና የፍትህ ጥሪ አቀረበ

ዋዜማ ራዲዮ-በኢትዮጵያ የተቀጣጠለው የለውጥ እንቅስቃሴ ለውጤት እንዲበቃ ሁሉም ወገን ዘር ሀይማኖት ሳይገድበው በላቀ ሀላፊነት የድርሻውን እንዲወጣ የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ጥሪ አቀረበ። ኮሚቴው ባደረሰን መግለጫው በሀገሪቱ የነገሰውን ኢ-ፍትሀዊነት መቀልበስ የሚቻለው…

የ”ሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ” አባላትና ሌሎች ተከሳሾች በምህረት ተፈቱ

ዋዜማ ራዲዮ-የ”ሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ” አባላት የነበሩ እና ከኮሚቴው ጋር በተያያዘ በሽብር ተከስሰው ከተፈረደባቸው ሙስሊሞች መካከል ዘጠኙ ከአራት አመት እስር በኋላ ዛሬ በምህረት ተለቀቁ፡፡ ከኮሚቴው አባላት መካከል ዛሬ የተፈቱት እስረኞች…

ከሰባት መቶ በላይ እስረኞች በምህረት ሊለቀቁ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግ ለ707 የፊደራል መንግስት ታራሚዎች ምህረት መስጠቱን ፕሬዝዳንት ሙላቱ ተሾመ ይፋ አደረጉ። ከቀናት በፊት የሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊዎች ክስ ጋር በተያያዘ ሶስት እስረኞች ይፈታሉ…

ዐውድ አመትና ህዝባዊ አመፅ በዋዜማው

ሾፌሮች ወደ አማራና ኦሮሚያ ክልል መጓዝ አልቻሉም የኦሮሚያ አመፅ የአዲስ አበባን ገበያ አቀዝቅዞታል ዋዜማ ራዲዮ-በመንግስት ኃይሎች በተለያዩ አካባቢዎች የተገደሉ ዜጎችን በሃዘን አስቦ ለመዋል እና መንግስት የሚወስዳቸውን እርምጃዎች ለመቃወም በማህበራዊ ድረ-ገጾች…

በቂሊንጦ አደጋ የሞቱትስ እነማን ናቸው?

ዋዜማ ራዲዮ-በቂሊንጦ ወህኒ ቤት የደረሰውን የእሳት አደጋ ተከትሎ አሁንም የኢትዮጵያ መንግስት የሟቾችን ማንነት ለመግለፅ ፈቃደኛ አይደለም። ይልቁንም ከአደጋው የተረፉትን እስረኞች ስም ዝርዝርና የሚገኙበትን ወህኒ ቤት ገልጿል። ታዋቂ የፖለቲካ መሪዎችና ጋዜጠኞች…

በሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ መዝገብ ከታሰሩት ውስጥ ሶስቱ ሊፈቱ ነው

ዋዜማ ራዲዮ-“ከሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ጋር ግንኙነት አላችሁ” በሚል በእነ አቡበከር አህመድ መዝገብ በሽብር ተከስሰው ከተፈረደባቸው እስረኞች መካከል ሶስቱ ከቀናት በኋላ እንደሚፈቱ የዋዜማ ምንጮች ገለጹ፡፡ አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ቅዳሜ…

የጀርመን ቻንስለር አንጌላ ሜርክል ከሰሞኑ ወደ አዲስ አበባ ያቀናሉ

ዋዜማ ራዲዮ- በአውሮፓ ከፍተኛ ተደማጭነት ያላቸው የጀርመን መራሔተ መንግስት አንጌላ ሜርክል በፖለቲካዊ ቀውስ እየታመሰች ወደምትገኘው ኢትዮጵያ ሊጓዙ ነው፡፡ ቻንሰለሯ ወደ ኢትዮጵያ የሚሄዱት የመስከረም 30 (ኦክቶበር 10) ሲሆን በአዲስ አበባ ሰባት…