Tag: Refugee

ሰሞኑን ከ83ሺ በላይ ተፈናቃዮች ከሶማሌላንድ ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል

ዋዜማ- ባለፉት ሳምንታት በሱማሌላንድ ላስ አኖድ ከተማ የተቀሰቀሰውን ግጭት የሸሹ ከ83ሺ በላይ ስደተኞች የኢትዮጵያን ድንበር በማቋረጥ ሶማሌ ክልል ዶሎ ዞን እንደሚገኙ የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎት አስታውቋል። ከእነዚህም ውስጥ አብዛኞቹ ሴቶች፣ህፃናት፣ነፍሰ…

ተመድ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በርካቶች የህገ ወጥ ዝውውር ሰለባ ስደተኞች በማላዊ እንደሚገኙ አስታወቀ

ዋዜማ ራዲዮ- የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) በደቡብ አፍሪካዊቷ አገር ማላዊ በሚገኝ አንድ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ዜጎችን ጨምሮ የሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ሰለባ የሆኑ አፍሪካዊያን መኖራቸውን እንደደረሰበት አስታውቋል። አሁን ዛለካ…

ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ ማጎሪያ ቤቶች የመመለሱ ስራ ቀጥሏል፣ በቀን እስከ አንድ ሺህ ሰዎች እየተመለሱ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት ከሳዑዲ ዓረቢያ እስርቤቶችና ማቆያ ማዕከላት ወደአገራቸው ሊመልሳቸው ካቀደው  102 ሺ ዜጎች መካከል እስከ ሚያዚያ 12 2014 ዓ.ም  ድረስ 11, 700 ዜጎች ወደ አገራቸው መግባታቸውን ዋዜማ ሰምታለች። እነዚህን…

የሀገሪቱ ባንኮች ለተፈናቀሉ ወገኖች ማቋቋሚያ ሊያዋጡ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የሀገሪቱ ባንኮች ከአመታዊ ትርፋቸው 0.5 በመቶ የሚሆነውን በሀገሪቱ ለተፈናቀሉ ወገኖች ማቋቋሚያ ሊያዋጡ ነው። ዋዜማ ባገኘችው መረጃ መሰረት በሀገሪቱ ያሉ ሁለት ሚሊየን የሚጠጉ ተፈናቃዮችን ለማቋቋም መንግስት አቅም አንሶታል፣ ከለጋሾችም…

መንግስት ከሳዑዲ አረቢያ ተባረው ለሚወጡ ዜጎች ከቀረጥ ነፃ መብት ፈቀደ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት ከሳዑዲ አረቢያ በ90 ቀናት ውስጥ እንዲወጡ የሚደረጉ ኢትዬጵያዊያን የመገልገያ እቃዎቻቸውን ከቀረጥ ነፃ እንዲያስገቡ ውሳኔ አስተላለፈ። የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም እንደተናገሩት ተመላሽ ኢትዬጵያዊያኑ…

ኢትዮዽያ ፈቃድ የሌላቸው ዜጎቿ ሳዑዲ አረቢያን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች

ዋዜማ ራዲዮ- የሳውዲ አረብያ መንግስት በሀገሪቱ የሚኖሩ እና ህጋዊ ወረቀት የሌላቸው ሰዎች ሀገሪቱን በ90 ቀናት ውስጥ ለቀው እንዲወጡ ባስቀመጠው ቀነ ገደብ መሰረት ኢትዬጵያዊያን የማይወጡና በእድሉ የማይጠቀሙ ከሆነ ከሚገጥማቸው ችግርና በሳውዲ…

የስደተኛ ጋዜጠኞችና የስብዓዊ መብት ተቆርቋሪዎች ሌላው ፈተና በምስራቅ አፍሪቃ

ዋዜማ ራዲዮ- ትኩረቱን በምስራቃዊ አፍሪካ ላይ የሚያደርገው “ዲፌንድ ዲፌንደርስ” ለስደት ስለተዳረጉ የአካባቢው ሃገራት የመብት ተሟጋቾች ያካሄደውን ጥናት ከሰሞኑ ይፋ አድርጓል፡፡ መቀመጫውን በካምፓላ ዑጋንዳ ያደረገው “ዲፌንድ ዲፌንደርስ” (ኢስት ኤንድ ሆርን አፍ…

ኬንያ የሶማሊያ ስደተኞችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ እየተጣደፈች ነው

የኬንያ መንግስት ግማሽ ሚሊዮን ያህል የጎረቤት ሀገር ስደተኞችን ያስጠለለባቸው ግዙፎቹን ስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች ባንድ ዓመት ውስጥ ለመዝጋት የወሰነው ባለፈው ወር ነው፡፡ ከዚህ ውሳኔ በኋላ አዲስ ሱማሊያዊያን ስደተኞችን እንደማይቀበል ይፋ አድርጓል፡፡…

አውሮፓና የአፍሪቃ አምባገነን መሪዎች በሰደተኞች ጉዳይ ላይ የምስጢር ስምምነት ማድረጋቸው ተጋለጠ

ከመካከለኛው ምስራቅና ከአፍሪካ ያለገደብ የሚፈሰው የስደተኛ ጎርፍ ያሳሰባቸው የአውሮፓ ኅብረት አባል አገራት ችግሩን ለመፍታት ተገቢ ያልኾኑ ርምጃዎችንም ጭምር እየወሰዱ እንደኾነ እየተገለጸ ነው። ዓለም ካወገዛቸው አምባገነን መሪዎችና ጨቋኝ መንግስታት ጋር ምስጢራዊ ስምምነቶች…

በኬን ያ 11 ሺ ኢትዮጵያውያን አደጋ አንዣቦባቸዋል

(ዋዜማ ራዲዮ) የኬንያ መንግስት ወደ 11ሺህ ኢትዮጵያውያን የሚኖሩበትን ዳዳብ ካምፕ እስከሚቀጥለው ዓመት ጥር ድረስ ሙሉ ለሙሉ እንደሚዘጋ አስታወቀ። ለዳዳብ ካምፕ መዘጋት መንስኤ ነው የተባለው የፀጥታ እና ኢኮኖሚያዊ ችግር ነው። በናይሮቢ…