Tag: Ethiopian opposition

ሰማያዊና መኢአድ በመጪው የአካባቢ ምርጫ በጥምር ይወዳደራሉ

ዋዜማ ራዲዮ-በሰላማዊ መንገድ በሀገር ቤት እንታገላለን ብለው የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከመኖራቸው ያለመኖራቸው ይበጃል በሚል የሚከራከሩ አሉ። የለም የሀገር ቤት የፖለቲካ ፓርቲዎች ወሳኝ ሚና አላቸው፣ አሁን በራሳቸው ውስጣዊና ገዥው ፓርቲ በደነቀረው…

አንዱዓለም አራጌ ለምን ታሰረ?

አንዱዓለም አራጌ ከታሰረ እነሆ ዛሬ ስድስተኛ ዓመቱን ጨርሶ ሰባተኛውን ይጀምራል። ከእረኝነት ሸሽቶ የከተማ ህይወት ጀመረ። አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲን በወጣት አመራር ለመተካት ታግሏል። እንደልማዱ በድፍረት ሲናገር የገዥው ፓርቲ ቀልፍ ባልሰልጣንን…

ሶማልያ የኦጋዴን ነፃነት ግንባር አሸባሪ ድርጅት ነው ስትል ፈረጀች

ዋዜማ ራዲዮ፡ የሶማሊያ መንግስት በቅርቡ ለኢትዮጵያ ተላልፎ የተሰጠው የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) አመራር አብዱከሪም ሼክ ሙሴ የአሸባሪ ድርጅት አባል ነው ሲል ወነጀለ። የሶማሊያ መንግስት ካቢኔ በጉዳዩ ላይ ከህዝብ የደረሰበትን…

ኦነግ በኦሮሚያ የሚደረገውን አድማና ትግል እየመራ መሆኑን አስታወቀ

ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በቅርቡ የተደረገውን ቤት የመቀመጥ አድማ ጨምሮ በኦሮሚያ ወጣቶች በአፋኙ ስርዓት ላይ የሚያደርጉትን ትግል ከፊት ሆኜ እየመራሁት ነው ሲል አስታወቀ። ድርጅቱ በኤርትራ አስመራ ለአስር ቀናት ያደረገውን…

ሁለቱ የሰማያዊ ፓርቲ መሪዎች እየተሸማገሉ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- መስከረም 28፣2009 የተደረገው የሰማያዊ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ አቶ የሺዋስ አሰፋን የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ በከፍተኛ ድምጽ መምረጡን ተከትሎ ‹‹ምርጫው ተጭበርብሯል፣ የፓርቲው ደንብ በሚያዘው መሠረት ምርጫ አልተካሄደም፣ የፓርቲው ሕጋዊ መሪ…

ሰማያዊና መኢአድ ሊጣመሩ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ሰማያዊ ፓርቲ እና የመላው ኢትዮጵይ አንድነት ፓርቲ ወደ ውህደት የሚወስዱ ስራዎችን በጋራ ለማከናወን  የስምምነት ፊርማ ዛሬ (ሀሞስ) በመኢአድ ቢሮ ተፈራርመዋል። ስምምነቱ ወደ ሙሉ ውህደት አልያም ጥምረት ያደርስናል ብለዋል…

የመኢአድ “ሊቀመንበር” ማሙሸት አማረ በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች ተይዞ ታሰረ

ዋዜማ ራዲዮ – የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት “ሊቀመንበር” ማሙሸት አማረ በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች ተይዞ ታሰረ። አቶ ማሙሸት የተያዘው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በገጠመው የጤና እክል ሳቢያ በሰሜን ሸዋ አካባቢ ሸንኮራ ዮሀንስ…

የኢትዮጵያ መንግስት ኤርትራን አርበኞች ግንቦት ሰባትን ኢሳትንና ኦ ኤም ኤንን የተመለከተ አዲስ ዕቅድ እያዘጋጀ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት “የደህንነት አደጋ ደቅነውብኛል በሀገሪቱ ስላምና መረጋጋትን አናግተዋል” ያላቸውን ሀይሎች ለመፋለም እየተዘጋጀ መሆኑን በገዥው ፓርቲ ዙሪያ ላሉ ቁልፍ ሹማምንትና ለደህንነት አካላት ሹክ ብሏል። ኢህአዴግ በተለይ በአማራና ኦሮምያ…

ሰማያዊ ፓርቲ መሰንጠቅ አልገጠመኝም አለ

ዋዜማ ራዲዮ- በምርጫ ቦርድ ዕውቅና ያገኘው አዲሱ የሰማያዊ ፓርቲ አመራር በፓርቲ ውስጥ መስንጠቅ አለመከሰቱን ይልቁንም ፓርቲው በዲስፕሊንና በምዝበራ ጥፋተኛ ያላቸው የአመራር አባላት ላይ እርምጃ የወሰደበት እንደነበረ አስታወቀ። ለፓርቲውና ለቀድሞ አመራሮች…

ድርድር ወይስ ግርግር?

ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የተከሰተውን ህዝባዊ አመፅ ተከትሎ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ ከተወሰኑ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ለመነጋገር መድረክ አዘጋጅቷል። ለውይይትና ለድርድር ቅን ልቦና ከሚጎድለው ኢህአዴግ ጋር ለመደራደር መሞከር ከንቱ ድካም ነው የሚሉ…