ኢህአዴግ ለተቃዋሚ ድርጅቶች ሌላ ምን አዲስ “ድግስ” አለው?
ዋዜማ ራዲዮ- ባለፈው ግንቦት ወር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስራ አራት ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶችን ምዝገባ ፍቃድ ሰርዟል፡፡ የተሻሻለውን የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ 573/2000 መሰረት ያደረገው የቦርዱ እርምጃ በዓይነቱ ታይቶ የማይታወቅ ነው፡፡…
ዋዜማ ራዲዮ- ባለፈው ግንቦት ወር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስራ አራት ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶችን ምዝገባ ፍቃድ ሰርዟል፡፡ የተሻሻለውን የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ 573/2000 መሰረት ያደረገው የቦርዱ እርምጃ በዓይነቱ ታይቶ የማይታወቅ ነው፡፡…
የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ሊቀምንበር ሞላ አስገዶም ከኢትዮዽያ መንግስት ጋር ግንኙነት እንደነበረው ተናግሯል፣ በተግባርም አረጋግጧል። ግንኙነቱ አንድ አመት ይሁን ሰሞነኛ የተምታቱ አስተያየቶች እየተሰጡ ነው። ሞላ አስገዶም በኤርትራ ያሉ ተቃዋሚዎችን “እንዳያገግሙ…
የተቃዋሚ ፓርቲዎች በዛሬይቱ ኢትዮዽያ ያስፈልጋሉን? ተቃዋሚዎች ከድራማዊው የኢህአዴግ መቶ ፐርሰንት የምርጫ ውጤት በኋላ ዳግም ሰለምርጫ ወንበር ሊታገሉ ይገባልን? ይቻላቸዋልስ? ተወያዮቻችን የተለየ ሀሳብ አላቸው። ውይይቱን ያድምጡ የመጀመሪያው ክፍል ውይይትን እዚህ ያድምጡ…