Tag: conflict

የምክክር ኮሚሽኑ ታጣቂ ኃይሎችን ለማነጋገር እየተዘጋጀ ነው

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከመንግሥት ጋር እየተፋለሙ የሚገኙ ታጣቂ ኃይሎችን ለማነጋገር ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ለዋዜማ ገልጿል። ኮሚሽኑ በአማራ ክልሉ በፋኖ ታጣቂዎች እና የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች መካከል ውጊያ መቀስቀሱን ተከትሎ፣…

በአጣዬና አካባቢው ግጭት ጋር ተያይዞ ክስ የተመሰረተባቸው 38 ግለሰቦች የክስ መቃወምያቸውን አቀረቡ

ዋዜማ ራዲዮ- ከመጋቢት 24 እስከ 29 2011 ዓም በሰሜን ሸዋ ዞን እና በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የኦሮምያ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ውስጥ በተለይም በከሚሴ ፣ በአጣዬ ፣ ማጀቴ ቆሬ ሜዳ እና…

በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ግጭት ተቀስቅሷል

በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር በፀጥታ ሀይሎችና በታጣቂ ሀይሎች መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት የሰው ህይወት መጥፋቱን ከአካባቢው የሚወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ። ዋዜማ ራዲዮ- በማዕከላዊ ጎንደር ጭልጋ ወረዳ፡ ከአይከል ከተማ አንሥቶ እስከ ጓንግ- ቡሆና…

የፍርሀት ደመና በድሬ ስማይ ስር

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የድሬዳዋ ከተማ ከባድ የጸጥታና የደህንነት ችግሮችን ተጋርጦባታል። የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዚደንት አብዲ መሀመድ ኡመር ከስልጣንናቸው ተነስተው ክልሉ በሰላም እጦት የታመሰ ሰሞን ድሬዳዋም ከፍተኛ የጸጥታ ችግር አጋጥሟት ሰዎች…

[ልዩ ዘገባ] ከግጭቱ ማን ምን ያተርፋል ?

ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ እየተፈፀመ ላለው ብሄርን ያማከለ ግጭት ከወቅታዊ ጉዳዮች በዘለለ ተቋማዊና ህገመንግስታዊ መደላድል እንዲያገገኝ ያደረጉ ምክንያቶች አሉ። አሁን በኦሮሚያና በሶማሌ ክልል መንግስታት መካከል የተለኮሰው ግጭት ያለፉትን ሶስት አመታት አንካሳ…

ኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች አወዛጋቢውን ድንበር ለማካለል ተስማሙ

ዋዜማ ራዲዮ-የኦሮሚያና የሶማሌ ክልል መንግስታት ለወራት የግጭት ሰበብ ሆኖ የቆየውን ድንበር ለማካለል ስምምነት ተፈራረሙ። የሁለቱ ክልል ፕሬዝዳንቶች- የኦሮሚያ ክልል ፕ/ት ለማ መገርሳና የሱማሌ ክልል ፕ/ቱ አብዲ መሀመድ የፌደራል ጉዳዮች ሚንስትሩ…

የደቡብ ሱዳን ቀውስ አዲስ ቅርፅ እየያዘ ነው፣ኢትዮጵያ ሁለት ልብ ናት

ዋዜማ ራዲዮ- በደቡብ ሱዳን የዲንቃ ጎሳ ተወላጁ ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር እና የኑዌር ጎሳን የሚወክሉት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንቱ ሬክ ማቻር ብሄራዊ አንድነት ሽግግር መንግስት ከመሰረቱ በኋላም መተማመን እንደራቃቸው ነው፡፡ በድንገተኛው ግጭት…

በጋምቤላ ነዋሪዎች ከወራት በፊት ለጠሚር ሀይለማርያም የፀጥታ ሀይል በአካባቢው እንዲሰፍር ተማፅነው ነበር

የዘገባው ጨመቅ- ጥቃቱ ተራ የከብት ዝርፊያና የጎሳ ግጭት አልነበረም ድርጊቱ የደቡብ ሱዳን አማፅያን መሪ ሪክ ማቻርን ለመግደል ያነጣጠረ ጭምር ነበር ከአደጋው አስቀድሞ የመከላከያ ሰራዊት ከአካባቢው እንዲወጣ ተደርጓል  ነዋሪዎች ከወራት በፊት ለጠሚር…