የብሔር ፌደራሊዝምን ለማስቀጠል “የቆረጡ” ተመካካሪዎች
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ ምክረ ሀሳባቸውን ሲያደራጁ ውለዋል። በአንድ “ስልታዊ” ቡድን የተሰባሰቡ አምስት “ንዑስ” ቡድኖችን የወከሉ 25 “ተመካካሪዎች” የስልታዊ ቡድኑን ምክረ ሀሳብ እንዲያደራጁ ኃላፊነት…
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ ምክረ ሀሳባቸውን ሲያደራጁ ውለዋል። በአንድ “ስልታዊ” ቡድን የተሰባሰቡ አምስት “ንዑስ” ቡድኖችን የወከሉ 25 “ተመካካሪዎች” የስልታዊ ቡድኑን ምክረ ሀሳብ እንዲያደራጁ ኃላፊነት…
The dialogue may also have important implications within the ruling Prosperity Party itself. Read Wazema Memo below Ethiopia’s National Dialogue has entered its third week, with delegates deliberating some of…
ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በ13ኛ ቀን ውሎው በ”ስልታዊ” ቡድኖች ደረጃ የሚካሄደውን “ምክክር” አስጀምሯል። 250 ተመካካሪዎችን የሚይዘው ቡድኑ አምስት “ንዑስ” ቡድኖችን ያቀፈ ሲሆን፤ አምስቱ ቡድኖች ያጠናቀሩትን ሰነድ ለ”ስልታዊ” ቡድኑ አባላት አቅርበዋል።…
ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በ11ኛ ቀን ውሎው በ”ንዑስ” ቡድን ደረጃ ሲደረጉ የነበሩ “ምክክሮችን” ማጠናቀቁን ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታውቋል። በ”ንዑስ” ቡድኖች ውስጥ በሚገኙና 10 አባላት ባሏቸው “ጥቃቅን” ቡድኖች “መሪ ጥያቄዎች”ን…
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ዘጠነኛ ቀን ውሎ ለተመካካሪዎች ሙያዊ ማብራሪያ ተሰጥቷል። ስምንቱ “የርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድኖች” በሚመካከሩባቸው አጀንዳዎች ዙሪያ ጥናቶችን ባከናወኑ “ምሁራን” ማብራሪያ የተሰጣቸው ሲሆን፤ ይህ ማብራሪያ “ተመካካሪዎች” የምክክር አጀንዳዎችን…
ዋዜማ- ከፍተኛ የጥሬ ገንዘብ እጥረት በተፈጠረበት ትግራይ ክልል፤ ጥሬ ብር እሰከ 25 በመቶ በሚደርስ ኮሚሽን እየተሸጠ መሆኑን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች። በሕወሓት እና በፌዴራል መንግሥት መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ተከትሎ፤…
ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስምንተኛ ቀን ውሎው በአጀንዳዎች ዙሪያ ”በጥቃቅን” ቡድን ደረጃ ሲካሄድ የቆይውን “ምክክር” አስቀጥሏል። በአጀንዳዎች ዙሪያ የሚካሄድና የመጀሪያ ምዕራፍ “ምክክር” የሆነው ይህ ሂደት የሦስት ቀናት የግዜ ዕቅድ የተያዘለት…
ዋዜማ- ሀገራዊ የምምክር ጉባኤ ሰባተኛ ቀኑን ባስቆጠረበት ሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም፤ ተመካካሪዎች በተመደቡበት አጀንዳ ዙሪያ 10 ተመካካሪዎችን በሚይዘው “ጥቃቅን” ቡድን ደረጃ የሁለተኛ ቀን “ምክክራቸውን” አከናውነዋል። ይህ የምክክር ሂደት ለሦስት…
ዋዜማ-ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስድስተኛ ቀኑ፣ በስምንቱ አጀንዳዎች ዙሪያ “ምክክር” ማድረግ ጀምሯል። ጉባኤው ሐምሌ 08 ቀን፤ 2018 ዓ.ም የመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱን ካደረገ በኋላ፤ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን “ቴክኒካዊ” ባላቸው ጉዳዮች ምክንያት በአጀንዳዎቹ…
ዋዜማ- የመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱን ያካሄደው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፤ በስምንቱ አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር ማድረግ ሳይጀምር ሶስተኛ ቀኑን አስቆጥሯል። 4 ሺሕ ተሳታፊዎችን በስምንት ቡድኖች ከፋፍሎ ምክክሩን ለማከናወን ያቀደው ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን፤ ከተሳታፊዎች…