Tag: prosperity Party

 የማዕከላዊ ስታስቲክስ አገልግሎት አራት ከፍተኛ የስራ መሪዎች ከኀላፊነታቸው ተነሱ

ዋዜማ – የማዕከላዊ ስታስቲክስ አገልግሎት ቀድሞ ኤጀንሲ የነበረው ተቋም ዋና ዳይሬክተርና ሶስት ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች ከኀላፊነታቸው መነሳታቸውን ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች ስምታለች።  የመስሪያቤቱ ዋና ዳይሬክተር ቢራቱ ይገዙ አስቀድሞ ከሀላፊነታቸው…

ሚኒስትሩ በቅርቡ “አስቸኳይ የሰላም ጥሪ” ያወጡትን ሲቪል ማኅበራት አስጠነቀቁ

ዋዜማ ራዲዮ- በጠቅላይ ሚንስትር ቢሮ የዴሞክራሲ ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚንስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) የሲቪል ማህበራት ተወካዮችን አርብ ዕለት ሰብስበው በሰጡት ማብራሪያ መንግስት የሲቪል ማህበራቱ  ያወጡት መግለጫ  ስህተት  ነው ብሎ እንደሚያምንና…

ብልጽግና ፓርቲ የስራ አስፈጻሚና የማዕከላዊ  ኮሚቴ አባልነት ውክልናን በህዝብና በአባላት ብዛት ይወስናል

ዋዜማ ራዲዮ- ብልጽግና ፓርቲ የስራ አስፈጻሚና የማዕከላዊ  ኮሚቴ አባልነት ውክልናን በህዝብ ብዛትና በአባላት ብዛት የሚያደርገውን መተዳደሪያ ደንቡን አጽድቋል ።  ፓርቲው እያካሄደ በሚገኘው የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባኤው የመተዳደሪያ ደንቡንና ፕሮግራሙን እንዳጸደቀ የፓርቲው…

የትግራይን ህዝብ ካለበት አስከፊ ሁኔታ ለማውጣት ብልፅግና ፓርቲ ማናቸውንም የሰላም አማራጭ እከተላለሁ አለ

ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜን ኢትዮጵያው  ጦርነት  የትግራይ ህዝብ በህወሓት ቡድን አቋም  ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ እየከፈለ መሆኑን ከግንዛቤ በማስገባት    ብልጽግና ፓርቲ   በማንኛውም የሰላም አማራጭ ሁኔታውን ለመቋጨት እንደሚሰራ  አስታወቀ። የፓርቲው የህዝብና…

የአማራ ብልፅግና ከ60 ሚሊየን ብር በላይ መዝብረዋል ያላቸውን አመራሮቹን አገደ

ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ስማቸው የሚነሳ የፓርቲው የፌደራል መንግስት ተሿሚዎች ጉዳይ ግን በይደር እንዲቆይ ተደርጓል ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ሁለት ቀናት የአማራ ብልፅግና ፓርቲ በድርጅቱ ፅህፈት ቤት ባደረገው ግምገማ ከ60 ሚሊየን ብር…

ገዥው ብልፅግና ፓርቲ የመጀመሪያውን ጠቅላላ ጉባዔ ሊያካሂድ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የብልጽግና ፓርቲ የመጀመሪያውን የፓርቲውን ጠቅላላ ጉባኤ ከመጋቢት 2 እስክ 4 2014 ዓ.ም ለማድረግ ፕሮግራም መያዙን ዋዜማ ሰምታለች። የፓርቲው ስራ አስፈፃሚ ምክርቤት ያካቲት 16 እና 17: 2014 ዓ.ም እያካሄደ…

ብሄራዊ የምክክር ኮሚሽን ያለ አስፈፃሚው አካል ተፅዕኖ እንዲቋቋም ጥያቄ ቀረበ

ዋዜማራዲዮ– በአገር አቀፍ ደረጃ ይካሄዳል ተብሎ የታሰበውን ‹አካታች› አገራዊ ምክክር በገለልተኝነት ለመምራትና ለማስተባበር ሊመሰረት የታቀደው የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን የኮሚሽነሮች አወቃቀርና አደረጃጀት ከአስፈጻሚው የመንግስት አካል ነጻ ሆኖ እንዲቆም የፖለቲካ ፓርቲዎችና…

የመንግስት የኮምኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት እንደገና ?

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት መረጃን ለህዝብ በማቅረብና ተአማኒ በመሆን ረገድ ያለብኝን ችግር ይፈታል ያለውን የተግባቦት ሰነድ አዘጋጅቶ ወደ ስራ ገብቷል። በጠቅላይ ሚንስትሩ ፅህፈት ቤት የተዘጋጀውና ዋዜማ ራዲዮ ያገኘችው “የኢፌዴሪ የተግባቦት…

በጠቅላይ ሚኒስትሩ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ቦምብ በማፈንዳት የተከሰሱት 5 ግለሰቦች ላይ ፍርድ ተሰጠ

ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ለመደገፍ በተደረገው ሰልፍ ላይ የደረሰውን የቦምብ ፍንዳታ ተከትሎ ለጠፋው የ2 ሰዎች…

ብልፅግና ፓርቲ ራሱን “ከመሀል ሰፋሪዎች” የማፅዳት ዘመቻ ሊጀምር ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮምያ ክልል የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳን መገደል ተከትሎ ከፍተኛ ተቃውሞና የፀጥታ መደፍረስ መከሰቱ ይታወቃል። ክስተቱን ተከትሎ የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ራሱን “ከመሀል ሰፋሪዎች” ለማፅዳት አስቸኳይ ስብሰባ እያዘጋጀ መሆኑንና በግምገማ የሚለዩትን…