በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ ምክረ ሀሳቦች ዙሪያ ተመካክረዋል። በንዑስ ቡድን ደረጃ የተዘጋጁ የምክረ ሀሳብ ቃለ ጉባኤዎች ተጠናቅረው ወደ ስልታዊ ቡድን እንዲያድጉ የተደረገ ሲሆን፤ የስልታዊ…
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ ምክረ ሀሳቦች ዙሪያ ተመካክረዋል። በንዑስ ቡድን ደረጃ የተዘጋጁ የምክረ ሀሳብ ቃለ ጉባኤዎች ተጠናቅረው ወደ ስልታዊ ቡድን እንዲያድጉ የተደረገ ሲሆን፤ የስልታዊ…
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ ምክረ ሀሳባቸውን ሲያደራጁ ውለዋል። በአንድ “ስልታዊ” ቡድን የተሰባሰቡ አምስት “ንዑስ” ቡድኖችን የወከሉ 25 “ተመካካሪዎች” የስልታዊ ቡድኑን ምክረ ሀሳብ እንዲያደራጁ ኃላፊነት…
The dialogue may also have important implications within the ruling Prosperity Party itself. Read Wazema Memo below Ethiopia’s National Dialogue has entered its third week, with delegates deliberating some of…
ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በ13ኛ ቀን ውሎው በ”ስልታዊ” ቡድኖች ደረጃ የሚካሄደውን “ምክክር” አስጀምሯል። 250 ተመካካሪዎችን የሚይዘው ቡድኑ አምስት “ንዑስ” ቡድኖችን ያቀፈ ሲሆን፤ አምስቱ ቡድኖች ያጠናቀሩትን ሰነድ ለ”ስልታዊ” ቡድኑ አባላት አቅርበዋል።…
ማረጋገጫ የማይሰጣቸው ከተሞች ተለይተዋል ዋዜማ- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት፣ በክልሉ ያሉ ሕገወጥ ወይም በተለምዶ “ጨረቃ ቤት” ተብለው የሚታወቁ ካርታ እና ፕላን የሌላቸውን ቤቶች ባሉበት ሕጋዊ ሊያደርግ እና የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ሊሰጥ…
ዋዜማ- ሁለት ወር ገደማ ለቀረው 7ኛው ጠቅላላ ሀገር አቀፍ ምርጫ፣ የሲቪል ሰርቪስ (የመንግስት) ሰራተኞች “በግዳጅ” የመራጭነት ካርድ እንዲያወጡ እየተገደዱ መሆኑን ዋዜማ ባደረገቸው ክትትል ተረድታለች፡፡ በፌደራል፣ በክልሎች እና በከተማ አስተዳደሮች የሲቪል…
ዋዜማ- በሀገሪቱ ካሉት 31 የንግድ ባንኮች ውስጥ 25ቱ አሁን ባለው ከባድ የገበያ ውድድር ውስጥ መቀጠል ስለማይችሉ ተዋህደው ጠንካራ ባንኮችን መፍጠር ብቸኛው አማራጭ መሆኑን ብሔራዊ ባንክ ገለፀ፡፡ ብሔራዊ ባንክ የባንክ ኢንዱስትሪውን…
ዋዜማ-የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ተቃዋሚው የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቦዴፓ) ራሱን አክስሞ ከገዥው ብልጽግና ፓርቲ ጋር ለመዋሀድ ውሳኔ ማሳለፉን ዋዜማ ከፓርቲው አመራሮች ሰምታለች፡፡ ቦዴፓ ህዳር 15/2018 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የመክሰም ውሳኔ…
የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ባለፉት ቀናት ባደረጉት ስብሰባ በግብርና፣ በውጪ ንግድ በተለይም ኢኮኖሚውን በማዘመን “የተሳካና ከፍያለ ውጤት አስመዝግበናል” ብለዋል። የፓርቲው ስኬት ተብሎ ከቀረበው ውስጥ በሀገሪቱ የተረጂዎችን ቁጥር ከ27ሚሊየን ወደ 3 ሚሊየን…
ዋዜማ- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የተቀዋሚ ፓርቲ ተወካዩ ዮሐንስ ተሠማ ያለመከሰስ መብታቸው በተነሰባት ክስ ዋስትና ተፈቀደላቸው። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ባጸደቀው አወዛጋቢ የሕገመንግሥት ማሻሻያ ላይ የፌደሬሽን ምክር ቤት…