Tag: oromo protests

የዋዜማ አቋም እና ጥሪ በወቅታዊው የኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ

ኢትዮጵያ አሁን የደረሰችበት ፖለቲካዊ ቀውስ ከወትሮው በተለየ አስጊና አስከፊ አደጋን ያረገዘ ሆኖ ይታያል። የፖለቲካ ቀውሱን “የመልካም አስተዳደር እጦት፣ የዴሞክራሲ አለመዳበር” እያሉ መግለጽ ከፊታችን የተደቀነውን አደጋ አቅልሎና የተለመደ አስመስሎ የሚያቀርብ አሳሳች…

ቅዋምን ጻውዒት ዋዜማ ብዝዕባ ሰሙናዊ ኩነታት ኢትዮጵያ

ኢትዮጵያ ሕዚ በፂሓቶ ዘላ ፖለቲካዊ ቅልውላው ካብቲ ልሙድ ብዝተፈለየ ዝኽፈኧ ሃደጋ ዝሓዘ ኮይኑ ይርአይ አሎ፡፡ ነዚ ፖለቲካዊ ቅልውላው “ምስዓን ፅቡቅ ምምህዳር፣ ናይ ዲሞክራሲ ዘይምምዕባል” እንዳበሉ ብምግላፅ ነዚ አብ ቅድሜና ጠጠው…

ድርድር፣ ኢህአዴግና ተቃዋሚዎች…. የቱጋ ነን?

ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ በተከታታይ ወራት የተነሳውን ሀዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ “ሀገር ዓቀፍ ፖለቲካዊ ድርድር ሊደረግ ታስቧል” የሚል ጭምጭምታ መሰማት ከጀመረ ስነባበተ፡፡ በአሜሪካ መንግስት አጋፋሪነት የአፍሪቃና የአውሮፓ ሀገራት የተካተቱበት አንድ ቡድን በቅንጅት…

ሕዝባዊ ተቃውሞውን ተከትሎ… መርካቶ፣ ባሕርዳርና አንዳንድ የአዲስ አበባ ጎዳናዎች

ዋዜማ ራዲዮ- የሰሞኑ ኮስተር ያለ ሕዝባዊ ተቃውሞ የአገር ዉስጥ የንግድ እንቅስቃሴ ክፉኛ ሳያሽመደምደው አልቀረም፡፡ ይህን የሚያስረዳ የተፍታታ ጥናት ባይኖርም የአገር ዉስጥ ግብይት ሙቀት መለኪያ የሆነችው መርካቶ ግን ብዙ ትናገራለች፡፡ መርካቶ…

ተቃውሞው ቀጥሏል፣ አርበኞች ግንቦት ሰባት የትብብር ጥሪ አቀረበ

የአማራ ክልልን ተቃውሞ ለመግታት የመከላከያ ሰራዊት የሀይል አሰላለፉን አሸጋሸገ በኦሮሚያ በቀጣዮቹ ቀናት የተጠናከረ ህዝባዊ አመፅ ዝግጅት እየተደረገ  ነው የአሜሪካ ኤምባሲ የኢትዮዽያ ህዝቦች ማህበራዊ ትስስር (social fabric) እንዳይናጋ ሁሉም ወገኖች ጥንቃቄ…

እየተካሄደ ያለው ህዝባዊ አመፅ ከወዴት ያደርሰናል?

የኢትዮዽያን መንግስት ከተቃዋሚዎች ጋር ለማደራደር ንግግር ተጀምሯል ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮዽያ በታሪኳ ከገጠሟት ፈታኝ ወቅት በአንዱ ላይ ትገኛለች። በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች ተባብሶ የቀጠለው ፀረ መንግስት አመፅ ምን ይዞ ይመጣ ይሆን? የሚለውም…

ኦሮሚያ በጸረ መንግሥት ሰልፎች ተሰንጋ ዋለች- በአዲስ አበባ በመቶዎች የሚቆጠሩ የተቃውሞ ሰለፈኞች ታሰሩ

(ምሽት 4:00 ስዓት የተጠናቀረ) ዋዜማ ራዲዮ-በኦሮምያና በአማራ ክልል በተደረጉት ስልፎች በርካታ ሰዎች መገደላቸው ሲረጋገጥ የኮምንኬሽን መቋረጥ ምክን ያት በሰልፉ ሳቢያ ስለደረሰው አጠቃላይ ጉዳት ያገኘነው መረጃ ውሱን ነው። ምሽቱን በተለያዩ የሀገሪቱ…

አሜሪካ ዜጎቿ ወደ ኦሮሚያ እንዳይጓዙ ገደብ ጣለች

ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ከሰዓታት በፊት ለአሜሪካ ዜጎች ባስተላለፈው የ“ድንገተኛ እና የጸጥታ ጉዳዮች” መልዕክቱ ነገ እና ከነገ ወዲያ ወደ ኦሮምያ ክልል የሚደረጉ ጉዞዎች ላይ ዕቀባ ጣለ፡፡ ኤምባሲው በመልዕክቱ…