ጥራቱን ያልጠበቀ ኮንደም በኢትዮጵያ በስርጭት ላይ ነው
ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የሚከፋፈለው ኮንዶም የጥራት ደረጃ አጠያያቂነት ሲያወዛግብ ቆይቷል። ከጥቂት ዓመታት በፊት የደራሲ ዳግማዊ ቡሽ “ኮንዶም ኤድስን ይከላከላል?” የተሰኘ መጽሐፍ ያስነሳው ክርክርና ሙግት ይታወሳል፡፡ ከሠሞኑ ደግሞ ሲደባበስና ሲሸፋፈን የቆየው ችግር…
ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የሚከፋፈለው ኮንዶም የጥራት ደረጃ አጠያያቂነት ሲያወዛግብ ቆይቷል። ከጥቂት ዓመታት በፊት የደራሲ ዳግማዊ ቡሽ “ኮንዶም ኤድስን ይከላከላል?” የተሰኘ መጽሐፍ ያስነሳው ክርክርና ሙግት ይታወሳል፡፡ ከሠሞኑ ደግሞ ሲደባበስና ሲሸፋፈን የቆየው ችግር…
በየዓመቱ የ44 ሺህ ዜጎቻችን ሕይወት በካንሰር ይቀጠፋል፡፡ መንግስት እንደሚለው 70 ሺህ፣ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ደግሞ 150 ሺሕ አዳዲስ የካንሰር ታማሚዎች በየዓመቱ ይመዘገባሉ፤ ችግሩ እየከፋ እንጂ እየተሻለው ላለመሄዱ በርካታ ምክንያቶች ይጠቀሳሉ፡፡ በአሕጉራችን…
አገሪቱን ከጫፍ ጫፍ አካሎ 134 ሺህ ሰዎችን ህይወት ለመንጠቅ ሁለት አስርቶችን ብቻ የወሰደው የኤች አይ ቪ ኤድስ፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደተገኘ በይፋ ከተነገረ ዘንድሮ 30ኛ ዓመቱን ደፍኗል። በነዚሁ…
ምንም እንኳን አፍሪካ በማጅራት ገትር እና ፖሊዮ ክትባት ረገድ ፈጣን እመርታ ብታስመዘግብም አሁንም ከአምስት ህፃናት ውስጥ አንዱ ወይም 20 በመቶ ህፃናት የተላላፊ በሽታዎች መሰረታዊ ክትባት ተደራሽ እንዳልሆኑ ሰሞኑን የዓለም ጤና…
የኢትዮጵያ መንግስት በአዲስ አበባና በአካባቢዋ ለተመጋቢዎች የሚቀርበው ወተት በአፍላቶክሲን “ተመርዟል” መባሉን እያስተባበለ ነው። ምርምሩን ያደረገው ዓለም አቀፍ የእንስሳት ጥናት ኢንስትቲዩት በእንግሊዘኛው ምህፃረ ቃል ILRI የተባለው ድርጅት ነው። ኢንስትቲዩቱ ይህንን…