ኦሮሚያና ሸገር: ትኩረት መደረግ ያለበት የስርዓት ለውጥ ማምጣት ላይ መሆን አለበት
ህገ መንግስቱ የኦሮሞን ጥያቄ ለመመለስ የሚያስችል ቁመና የለውም በሀገሪቱ መሰረታዊ የፖለቲካ ለውጥ ካልመጣ የኦሮሚያ ልዩ መብት በአዲስ አበባ ብቻውን የኦሮሞን መሰረታዊ ጥያቄ አይመልስም ፣ ስለዚህም ትኩረት መደረግ ያለበት የስርዓት ለውጥ…
ህገ መንግስቱ የኦሮሞን ጥያቄ ለመመለስ የሚያስችል ቁመና የለውም በሀገሪቱ መሰረታዊ የፖለቲካ ለውጥ ካልመጣ የኦሮሚያ ልዩ መብት በአዲስ አበባ ብቻውን የኦሮሞን መሰረታዊ ጥያቄ አይመልስም ፣ ስለዚህም ትኩረት መደረግ ያለበት የስርዓት ለውጥ…
አዲስ አበባ የኦሮሚያ ተፈጥሯዊ ይዞታ ስትሆን ፌደራል መንግስቱ ደግሞ እንግዳ ነው። የአስተናጋጇን የኦሮሚያን ባህል ቋንቋ አክብሮ መኖር ይጠበቅበታል። የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ራሳቸውን በብሄር ለመግለፅ የሚቸገሩ ስለሆነ ከተማይቱ የነሱን የመኖር መብት…
(ዋዜማ ራዲዮ) የኢትዮጵያ መንግስት በሁሉም ፌደራል ተቋማት የተመጣጠነ የብሄረሰብ ስብጥር እንዲኖር ህግ ሊያወጣ መሆኑን ለፓርላማው አስታውቋል፡፡ የፐብሊክና ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት ሚንስትሯ ለፓርላማው እንደተናገሩት የፌደራል መስሪያ ቤቶች የሀገሪቱን ብሄረሰብ ስብጥር…
ጠ/ሚ/ር ሀይለማርያም ዳሳለኝ ፓርቲያቸው በጠባብነት ላይ እንደሚዘምት አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል። የጠ/ሚ/ሩ ዛቻ በዋነኝነት ያነጣጠረው በራሳቸው ፓርቲ ባለስልጣናት ላይ ነው። ዛቻውና ወቀሳው ኢህአዴግ በቅርቡ ለሚጀምረው የኢንደስትሪ ማስፋፋት ዘመቻ የሚገጥመውን እንቅፋት ታሳቢ…
በቅርቡ ራስን የማስተዳደር መብት የተፈቀደለት የቅማንት ብሄረሰብ ከጠየኩት 126 ቀበሌ 52 ቀበሌ ብቻ ነው የተፈቀደለኝ፣ ቀሪዎቹ 74 ቀበሌዎች ይሰጡኝ ሲል ብርቱ ተቃውሞ አቅርቧል። ለቅማንት ብሄረሰብ ራስን የማስተዳደር መብት መፈቀዱን ተከትሎ…