Tag: EPRDF

ኢህአዴግ ውህደትን ይፈራል

የአራት ፓርቲዎች ስብስብ የሆነው ኢህአዴግ የብሔር ውክልናን ያለቀቀ አንድ ፓርቲ ለመሆን ተሳነው በህወሀትና በሌሎቹ ፓርቲዎች መካከል የጌታና ሎሌ ግንኙነት ከመኖሩ ባሻገር ፓርቲው ውስጣዊ ሽኩቻና ውጥረት በዚሁ ከቀጠለ አደጋው የከፋ ስለመሆኑ…

መጪው ጊዜ ከኢህአዴግ ጋር…… (ክፍል ሶስት)

የመለስን ሞት ተከትሎ መጪው ጊዜ ለገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ የተደበላለቀ ሥዕልን ያሳያል። የፓርቲው አመራሮች ግን በፓርቲው ውስጥ ያተጋረጡ ስጋቶችን በመሸፋፈን በጥገናዊና እርባና በሌለው ግምገማ “እየፈታነው ነው” የሚል ስዕል በአባለቱና በህዝቡ ዘንድ…

የኢህአዴግ ‘ማዕከላዊ ዴሞክራሲያዊነት’ ከህዋስ እስከ ድርጅታዊ ጉባዔ!

ዴሞክራሲ ማዕከላዊነት የጥቂቶችን ሀሳብ በብዙሀኑ ላይ በመጫን ይሁንታ ለማግኘት አምባገነን አገዛዝ የሚጠቀምበት መሳሪያ ሆኗል። ኢህ አዴግም የዚህ ሰለባ ሲሆን የፓርቲ ስልጣንን ለማስጠበቅ የሀገሪቱ ዕጣ ፈንታ በጥቂቶች ሀሳብ ላይ እንዲንጠለጠል ያደርገዋል…

ኢህአዴግ ስንት ነው?

ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ከማለዳው አፈጣጠሩ በአንድነት ሳይሆን በልዩነት ላይ የተመሰረተና ቆሜለታለሁ የሚለውን የብሄር መብት እንኳን በቅጡ የማያከብር ስለመሆኑ የፓርቲውን የውስጥ አሰራር የሚያውቁ ያስረዳሉ። ይህም ፓርቲውን የመሰረቱት ጥምር ፓርቲዎች ከትብብር ይልቅ…

ኢህአዴግና መጪው ጊዜ (part 1)

ኢህአዴግ አራት የብሄር ድርጅቶችን የያዘ ግምባር ነው። ፓርቲው ህልውናውን አደጋ ላይ የሚጥል ተደራራቢ ፈተናዎች ተጋርጠውበታል። የህወሀት የበላይነትና በአባል ድርጀቶች መካከል ያለው ያልተመጣጠነ ግንኙነት ከሙስና ጋር ተደማምር የፓርቲውን መጪ ዘመን ጨፍጋጋ…

ኢህአዴግ መቶ ፐርሰንቱ የምርጫ ውጤት መዘዝ አለው እያለ ነው

ኢህአዴግ መቶ ፐርሰንቱ የምርጫ ውጤት ለተቃዋሚዎች ሰበብ ሆኗል፣ ከህዝቡ ጋር ጥርጣሬ ውስጥ ከቶናል፣ የምዕራባውያን ጫናም በርትቶብናል ሲል ገመገመ። ሰፊ የህዝብ ግንኙነትና የፕሮፓጋንዳ ስራ ዕቅድም አውጥቷል። ውጤቱ የአመፅና የጠመንጃ መንገድ ለመረጡት…

ኦባማ አዲስ አበባ ምን ይሰራሉ?

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ወደ አዲስ አበባ የሚያደርጉት ጉዞ በኢትዮዽያ ያለውን አፋኝ አገዛዝ በሚቃወሙ ቡድኖች ዘንድ የክህደት ያህል ቁጣና ሀዘኔታን ቀስቅሷል። የኢትዮዽያ መንግስት በፊናው አጋጣሚውን ለፖለቲካ አላማው ለመጠቀም አሰፍስፏል። በዕርግጥ ለኢህአዴግ መንግስት…

“ጦርነቱ”

የአርበኞች ግንቦት 7 አማፅያን በኢትዮዽያ መንግስት ላይ ጥቃት መጀመራቸውን    አስታውቀዋል። መንግስት ጣቱን ወደ ኤርትራ ቀስሯል። ፍጥጫው ክፍለ አህጉራዊ ቀውሱን  ሊያባብሰው ይችላል የሚለው ስጋት ከፍተኛ ነው። ይህን የሶስትዮሽ ፍጥጫ  ተመልክተነዋል።ያድምጡት…

ሰላማዊ የትግል አማራጭ አበቃለት? ውይይት ክፍል ሁለት

የተቃዋሚ ፓርቲዎች በዛሬይቱ ኢትዮዽያ ያስፈልጋሉን? ተቃዋሚዎች ከድራማዊው የኢህአዴግ መቶ ፐርሰንት የምርጫ ውጤት በኋላ ዳግም ሰለምርጫ ወንበር ሊታገሉ ይገባልን? ይቻላቸዋልስ? ተወያዮቻችን የተለየ ሀሳብ አላቸው። ውይይቱን ያድምጡ የመጀመሪያው ክፍል ውይይትን እዚህ ያድምጡ…

የኢህአዴግ መቶ ፐርስንት የምርጫ ውጤት የሰላማዊ ትግሉ ማክተም ምልክት ? (ውይይት ክፍል አንድ)

ከኢህአዴግ መቶ ፐርስንት የምርጫ ውጤት ማግስት ተቃዋሚዎች አዲስ አይነት የትግል ስልት መከተል አለባቸው በሚለው ብዙዎች ይስማማሉ። ልዩነት ያለው የሰላማዊ የትግል ስልት የትም አያደርስም በሚሉና የሰላማዊ ትግሉ ያልተሞከሩ አቅጣጫዎችን በሚመክሩት መካከል…