Tag: Addis Ababa

ከመሬታቸው ለተፈናቀሉ አርሶ አደሮችና ቤተሰቦቻቸው የጋራ የመኖሪያ ቤት ርክክብ ሊደረግ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ከመሬታቸው ለተፈናቀሉ አርሶ አደሮችና ቤተሰቦቻቸው በመስከረም ወር የጋራ የመኖሪያ ቤቶችን ለማስረከብ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። ርክክቡ ገንዘብ ቆጥበው ዕጣ ደርሷቸው ሲጠባበቁ የነበሩ ዕድለኞችን በተመለከት ውሳኔ…

የአዲስ አበባ አስተዳደር የስልጣን ዘመንን ለማራዘም ዝግጅት እየተደረገ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የስልጣን ጊዜው ተጠናቆ ለአንድ አመት ተጨማሪ ጊዜ በስልጣን ላይ የቆየውን የኣአዲስ አበባ መስተዳድር አሁንም ለተጨማሪ ጊዜ በስልጣን እንዲቆይ የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ከመስተዳድሩ የውስጥ ምንጮች ስምታለች። የአዲስ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተወሰኑ ሰራተኞችን ሊያሰናብት ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተፋሰስና አረንጓዴ አካባቢዎች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ በስሩ የተጠቃለሉ የሶስት ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት የኮንትራትና የድጋፍ ሰጭ ሰራተኞችን ሊያሰናብት ነው። በኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ጽዮን ተሾመ ሰኔ…

ድንግርግር በለገሀርና የአዲስ አበባ የወንዝ ዳር ልማት ፕሮጀክት ዙሪያ

የለገሀሩ የ 50 ቢሊየን ብር ፕሮጀክት እንዲከለስ ተወስኗል የወንዝ ዳር ፕሮጀክቱን ማን ይገንባው በሚለው ዙሪያ መግባባት የለም ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አዲስ አበባ ላይ በድምሩ 79 ቢሊየን…

ከሶማሌ ክልል የተፈናቀሉ የኦሮሞ ተወላጆችን በአዲስ አበባና ዙሪያዋ በቋሚነት ለማስፈር ግንባታ ተጀመረ

ዋዜማ ራዲዮ- ከሶማሌ ክልል የተፈናቀሉ የኦሮሞ ተወላጆችን በአዲስ አበባና ዙሪያዋ በቋሚነት ለማስፈር በየከተማው ቦታዎች እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው። በ2009 አ.ም መጨረሻና በ2010 አ.ም መጀመርያ በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች በተነሳ ግጭት…

የ40/60 የጋራ የመኖሪያ ቤት ፕሮጀክት አለመግባባት ሊፈታ ስላልቻለ ወደ ጠቅላይ ሚንስትሩ ተመራ

ከስድስት አመታት በፊት ምዝገባው የተካሄደው የ40/60 የጋራ የመኖሪያ ቤት ፕሮጀክት አሁን ለባለ ዕድለኞች የሚወጣበት ቀን ተቃርቧል። ይሁንና ጉዳዩ ይመለከተናል በሚሉ ሶስት የመንግስት ተቋማት መካከል በዕጣው ማን ይካተት በሚለው ጉዳይ ዙሪያ…

በአዲስ አበባ ከፍተኛ ካድሬዎች መሬት እየታደላቸው ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የሥርዓቱን መፍረክረክ ተከትሎ በተፈጠረ የአሠራር ክፍተትና ቸልተኝነት በከተማዋ የሚገኙ የገዥው ፓርቲ ታማኝ ካድሬዎች በአዲስ አበባ የማስፋፊያ መንደሮች ቦታ እየተቀራመቱ እንደሚገኝ ዋዜማ ከሁለት ክፍለ ከተማ የመሬት ልማት ማኔጅመንት ባለሞያዎች…

መንግሥት የቀበሌ ቤቶችን የተመለከተ አወዛጋቢ መመሪያ አዘጋጀ

መመሪያው በቀበሌ ቤት ግቢ ለ40 ዓመት የኖሩ ዜጎችን ያፈናቅላል፡፡ የቀበሌ ቤት ከግለሰብ የተከራዩ ግለሰቦች ቤቱን ‹‹መውረስ›› ይችላሉ፡፡ ዋዜማ ራዲዮ-ከ42 ዓመታት በፊት ትርፍ የከተማ ቤትና ቦታን በተመለከተ የወጣው አዋጅ ቁጥር 47/67ን…

ውል ያልተፈጸመባቸው የ40/60 ቤቶች በአዲሱ ዓመት ለካድሬዎች ይተላለፋሉ

ባለ ‹‹4 መኝታ ቤቶች›› ተገንብተዋል የተባለው ሐሰት ነው ዋዜማ ራዲዮ- በ40/60 ልማት ላይ የተሳተፉና ለዋዜማ ዘጋቢ የሚያውቁትን መረጃ ያቀበሉ አንድ የንግድ ባንክ የግንባታ ክትትል ባለሞያ ውል የማይፈጸሙባቸው 324 ‹‹ባለ 4-መኝታ…

የተመሠከረላቸው የሒሳብ አዋቂዎች “መንግሥት እያስጨነቀን ነው” አሉ

ዋዜማ ራዲዮ- በግብር ጉዳይ ላይ ‘ከደንበኞቻችሁ ጋር በማበር’ ሒሳብ ትሰውራላችሁ በሚል ተደጋጋሚ ማስፈራሪያ፣ ዛቻና ክስ እየቀረበባቸው እንደሆነ የተናገሩ የሒሳብ አዋቂ ባለሞያዎች መንግሥት ‘ታጋሽ በመሆኑ’ እንጂ በአንድ ጀንበር አፋፍሶ ሊያስራቸው እንደሚችል…