መንግስት ባገለገሉ ተሽከርካሪዎች ላይ ስለተጣለው ተጨማሪ ቀረጥ ማብራሪያ ሰጠ
ከመመሪያው በፊት የተገዙና በግዥ ሂደት ላይ የነበሩትን አይመለከትም ብሏል። ዋዜማ ራዲዮ- ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ሀገር ውስጥ ሲገቡ እንዲቀር የተደረገው 30 በመቶ የእርጅና ግብር ቅነሳ መመርያው ከመውጣቱ በፊት ሀገር ውስጥ እንዲገቡ ትእዛዝ…
ከመመሪያው በፊት የተገዙና በግዥ ሂደት ላይ የነበሩትን አይመለከትም ብሏል። ዋዜማ ራዲዮ- ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ሀገር ውስጥ ሲገቡ እንዲቀር የተደረገው 30 በመቶ የእርጅና ግብር ቅነሳ መመርያው ከመውጣቱ በፊት ሀገር ውስጥ እንዲገቡ ትእዛዝ…
ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት ከሀገር ቤት ተዘርፎ በውጪ ሀገራት ባንኮች ተደብቋል ያለውን ገንዘብ ለማስመለስ ከየሀገራቱ ጋር ንግግር መጀመሩን ካስታወቀ አንድ አመት ሊሆነው ነው። ይሁንና እስካሁን የመንግስት ጥረት ተሳክቶ ገንዘቡን ማስመለስ አለመቻሉን…
ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን አሁንም ስርዓት አልበኝነት መቀጠሉንና ታጣቂዎች ከሰሞኑ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን መዝረፋቸውን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። በምዕራብ ወለጋ ጊሊሶ ወረዳ በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አይራ…
በኢትዮጵያና የኤርትራ መካከል የሰላም ስምምነት ከተፈረመ ከአስር ወራት በኋላ ስምምነቱን ወደ ተግባር ለመቀየር ፈታኝ ሆኗል። የሁለቱ ሀገራት ተደራዳሪዎች በድብቅ እስከመገናኘት ደርሰዋል። በኤርትራ ያለውን ውስጣዊ ቀውስ ተከትሎ ድንበሩ ሙሉ በሙሉ የተዘጋ…
የኢትዮጵያ መንግስት የወደብ አጠቃቀምን ጨምሮ ሌሎች የሁለትዮሽ የትብብር ሰነዶችን ለኤርትራ መንግስት ቢልክም ለወራት ከአስመራ ምላሽ አልተገኘም። ዋዜማ ራዲዮ- ባለፈው አመት የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ “ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር ዘላቂ ሰላም እንዲኖራት…
መንግስትን በሕዳሴው ግድብ ዙሪያ እንዲያማክር የተሰየመው 15 አባላት ያሉት የከፍተኛ ባለሙያዎች ቡድን እስከ ቅርብ ቀናት ድረስ ጠቅላይ ሚንስትሩን አግኝቶ ለማነጋገር አልቻለም ነበር ጠቅላይ ሚንስትር አብይ በብቸኝነት የሚመሩት የሀገሪቱ ዲፕሎማሲ ፈተና…
የለገሀሩ የ 50 ቢሊየን ብር ፕሮጀክት እንዲከለስ ተወስኗል የወንዝ ዳር ፕሮጀክቱን ማን ይገንባው በሚለው ዙሪያ መግባባት የለም ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አዲስ አበባ ላይ በድምሩ 79 ቢሊየን…
ሰሞኑን ኢሕአዴግን ጨምሮ 107 የፖለቲካ ድርጅቶች የጋራ የአሠራር ስርዓት ቃል ኪዳን ሰነድ ፈርመዋል፡፡ ሰነዱን ታሪካዊ ሲሉ ያሞካሹት እንዳሉ ሁሉ፣ የለም ሀገሪቱ ካለችበት የፖለቲካ ውጥረት አንፃር ሰነዱ ከወረቀት የዘለለ ሚና አይኖረውም…
ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ሥልጣን ከያዙ ወዲህ በርካታ ፖለቲካዊ ማሻሻያዎችን መውሰዳቸው ርግጥ ነው፡፡ በዚያው ልክ ደሞ መንግሥታቸው በሀገር ውስጥ እየተነሱ ያሉ በርካታ ጥያቄዎችን ተስፋ ሰጭ በሆነ ሁኔታ መመለስ…
ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ በሁዋላ የደህንነትና ጸጥታ ተቋማት ላይ የአሰራር ማሻሻያ ከማድረግ አንስቶ የተቋማት ሀላፊዎችን ከመቀየር መልሶ እስከማዋቀር የደረሱ ስራዎች እየተሰሰሩ ነው። ከዚህ ጎን ለጎንም ካለፈው አንድ…