የመንግስትና የሕወሓት የጦር አዛዦች ተገናኝተው በሰላም ስምምነቱ አፈፃፀም ላይ እንደሚነጋሩ ይጠበቃል።
ዋዜማ – መንግስት እና ህወሓት በዛሬው ዕለት በደቡብ አፍሪካ የሰላም ስምምነት ተፈራርመዋል። ዋዜማ ከመንግሥት ምንጮች እንዳሰባሰበችው ከሆነ ስምምነቱ ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናሉ የተባሉ ጉዳዮችን አካቷል። በደቡብ አፍሪቃ በተፈረመው የሰላም ስምምነት…
ዋዜማ – መንግስት እና ህወሓት በዛሬው ዕለት በደቡብ አፍሪካ የሰላም ስምምነት ተፈራርመዋል። ዋዜማ ከመንግሥት ምንጮች እንዳሰባሰበችው ከሆነ ስምምነቱ ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናሉ የተባሉ ጉዳዮችን አካቷል። በደቡብ አፍሪቃ በተፈረመው የሰላም ስምምነት…
ዋዜማ- መንግስት የገንዘብ፣ የበጀት እና ሌሎች ዘርፎችን የሚነኩ ፖሊሲዎችን ክለሳ በማድረግ ለመተግበር ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ዋዜማ ከመንግስት ምንጮች ስምታለች። በጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ የማክሮ ኢኮኖሚ ቡድን የሚመራው ይህ የክለሳ ውይይት…
ዋዜማ ራዲዮ- የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ትናንት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው በሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ፣ ዳኞች በሙሉ ሌብነት ላይ የተሠማሩ እንደሆኑ አድርገው ለተናገሩት ያልተገባ ንግግር ማስተካከያ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ድጎማን ከተመረጡ ተሸከርካሪዎች ላይ በሂደት የሚቀንስ እና የሚያስቀር የውሳኔ ሃሳብ ታኅሳስ 20፣ 2014 ዓ.ም በተካሄደው ሦስተኛው የሚንስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ አጽድቋል። የመንግሥት የነዳጅ ድጎማን…
ዋዜማ ራዲዮ- በፌደራል ፍርድ ቤቶች ለሚደረግ የዳኝነት አገልግሎት ከፍ ያለ የዳኝነት ክፍያ ለማስከፈል ረቂቅ ደንብ ተዘጋጅቶ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውሳኔን እየጠበቀ መሆኑን ዋዜማ ለመረዳት ችላለች። አዲሱ ረቂቅ ደንብ ከ60…
ዋዜማ ራዲዮ- ኤርትራ በኢትዮጵያ ላላት ኢምባሲ በኢምባሲው ለረጅም ጊዜ በከፍተኛ ዲፕሎማትነት ያገለገሉትን ቢንያም በርሄን ጉዳይ አስፈጻሚ አድርጋ መሾሟን ይፋ አድርጋለች። ጉዳይ አስፈጻሚ ቢኒያም የሹመት ደብዳቤያቸውን በዚህ ሳምንት ለኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ…
ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት የትግራይ ህዝብ በህወሓት ቡድን አቋም ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ እየከፈለ መሆኑን ከግንዛቤ በማስገባት ብልጽግና ፓርቲ በማንኛውም የሰላም አማራጭ ሁኔታውን ለመቋጨት እንደሚሰራ አስታወቀ። የፓርቲው የህዝብና…
ለኮሚሽነርነት በህዝብ ከተጠቆሙት መካከል ከ100 በላይ የሚሆኑት በቀጣይ በሚደረገው አገራዊ ምክክር አወያይ እንደሚሆኑ ተገልጿል ዋዜማ ራዲዮ- የህዝብ ተወካዮች ምክር-ቤት ዛሬ የካቲት 14 ቀን 2014 ዓ.ም ባካሄደው 2ኛ አሰቸኳይ ስብሰባ 11…
[ዋዜማ ራዲዮ]- የኢትዮጵያ መንግስት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ሲካሄድ የነበረው ጦርነት የመጀመሪያ ምዕራፍ በድል መጠናቀቁን ካወጀ በኋላ በድሕረ ጦርነቱ በሚኖሩ የፀጥታ ስጋቶች ላይ ምክክር ማድረግ መጀመሩን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ማረጋገጥ ችላለች።…
ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል የተጋጋመው ጦርነት እያስከተለ ያለው የኢኮኖሚ ጫና ምልክቶቹ እዚህም እዚያም መታየት ጀምረዋል። ከጦርነቱ ጋር ተያይዞ ለጋሾች ድጋፍ ማቋረጥ ጀምረዋል። አሜሪካ ለሀገራችን የሰጠችውን የቀረጥ ነፃ መብት ለመሰረዝ…