በደቡብ ትግራይ በትንሹ 80 ያህል የሕወሓት አማፅያን ተገደሉ
ዋዜማ ራዲዮ- በደቡባዊ ትግራይ ኦፍላ ወረዳ አውሸራ በተባል ስፍራ በትናንትናው እለትና ዛሬ ከ80 በላይ የሚሆኑ የሕወሓት ታጣቂዎች በመከላከያ ሰራዊት እና በአማራ ክልል ልዩ ሀይል መገደላቸውን ያገኘነው መረጃ አመለከተ። የሕወሓት ታጣቂዎች…
በቀጣዩ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሰላለፍ
በቀጣዩ ምርጫ ብዙ ዕጩ በማስመዝገብ ብልፅግና ቀዳሚው ነው። እሱን የሚከተሉት ዋና ዋና ተፎካካሪ ፓርቲዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ዋዜማ ራዲዮ- በቀጣዩ አገራዊ ምርጫ የሚሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ይወክሉናል ያሏቸውን 8209 እጩዎች ማስመዝገባቸውን የብሔራዊ…
የእነ አቶ ስብሐት ነጋ የፍርድ ቤት ውሎ
ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም በዋስ ተፈተዋል ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ዛሬ ረፋድ ላይ በፌደራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 2ኛ የጌዜ ቀጠሮ ችሎት ተሰይሞ በእነ አቶ ስበሀት ነጋ…
ትናንት ምሽት ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ውስጥ ታጣቂዎች ተጨማሪ ስባት ስዎችን ገደሉ
ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ጃርቴ ጃርቴጋ ወረዳ ሐሮ ዳኢ በተባለ ቀበሌ ማክሰኞ አመሻሽ ሰባት ሰዎች ኦነግ ሸኔ መሆናቸው በተነገረ ታጣቂዎች መገደላቸውን እና ሶስት ሰዎች መቁሰላቸውን የዋዜማ ሪፖርተር…
በምስራቅ ወለጋ ሆሮጉድሩ 29 ስዎች በታጣቂዎች ተገደሉ
ዋዜማ ራዲዮ- በምስራቅ ወለጋ ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ሻንቡ ዞን ጃርቴ ወረዳ ዴቢስ በተባለ ቀበሌ 29 ሰዎች ” በኦነግ ሸኔ” ታጣቂዎች መገደላቸውን የሟች ቤተሰቦች ለዋዜማ ሬዲዮ ዛሬ ተናግረዋል። ባሳለፍነው ቅዳሜ የጃርቴ…
የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዳይሬክተር ስልጣናቸውን ለቀቁ
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዳይሬክተር ጌታቸው ድንቁ (ዶ/ር) በሳምንቱ መጨረሻ በገዛ ፈቃዳቸው ስልጣናቸውን መልቀቃቸውን ዋዜማ አረጋግጣለች። ዳይሬክተሩ ለሁለት ዓመታት ያህል ተቋሙን መርተዋል። አሁን ስልጣን የለቀቁበትን ምክንያት ለጊዜው አላብራሩም። ይሁንና…
“የውጭ ሃይሎች በውስጥ ጉዳያችን ጣልቃ መግባታቸውን ማቆም አለባቸው” የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
ዋዜማ ራዲዮ- የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ቀን በባህር ዳር በተከበረው የአድዋ ድል በዓል ላይ “የውጭ ሃይሎች በውስጥ ጉዳያችን ጣልቃ መግባታቸውን ማቆም አለባቸው” በማለት ምእራባውያን ያሏቸው አገሮች በቅርቡ የፌደራሉን መከላከያ ሠራዊት እና…
በምስራቅ ወለጋ 11 ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ።
ዋዜማ ራዲዮ- በምስራቅ ወለጋ ኬረሙ ወረዳ ነጭሎ በተባለ አካባቢ አስራ አንድ ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ። ባለፈው ሀሙስ ዕኩለ ቀን የኦነግ ሼኔ ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ አስራ አንድ ሰዎች ሲገደሉ ከሀያ በላይ ሰዎች…
ዳንኤል ክብረት በግሉ ምርጫ ይወዳደራል ፤ ብልጽግና ታዋቂ ሰዎችን ለእጩነት ለማቅረብ እየጣረ ነው
ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሀይማኖት መምህርነቱና በሚሰጣቸው ማህበራዊ ሂሶች ጉልህ ስፍራ የሚሰጠው ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በመጪው ስድስተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ በግሉ እንደሚወዳደር ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች።…
በትግራይ ክልል የጎረቤት ሀገር ሀይሎች ከፍተኛ ውድመት አድርሰዋል ሲል የክልሉ ጊዜያዊ መንግስት አስታወቀ
ዋዜማ ራዲዮ- የትግራል ክልል ጊዜያዊ መንግስት በትግራይ ስለደረሰው ውድመት በዚህ ሳምንት ለተወሰኑ የመገናኛ ብዙሀን መግለጫ ስጥቶ ነበር። ዋዜማ በትግርኛ የተሰጠውን መግለጫ ትርጉምና ጨመቅ እንደሚከተለው አቅርባለች። በትግራይ ክልል በተካሄደው ጦርነት ጦርነቱ…