Category: Home

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ፍርድ ቤት ከቀረቡ በኋላ “በስህተት ነው” ተብለው ተሰናበቱ

ዋዜማ ራዲዮ- የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ የሽዋስ አሰፋ ትላንት ሰኞ ግንቦት 14 ቀን ከወንጀል ምርመራ በደረሳቸው ጥሪ መሰረት ፓሊስ ጣቢያ ሲሄዱ ከዚህ በፊት ነፃ በተባሉበት ክስ በፍርድ ቤት እንደሚፈለጉ ተነግሯቸው…

በነቀዝ መድኃኒት ራሳቸውን የሚያጠፉ የኦሮሚያ ወጣቶች ቁጥር ማሻቀብ ሐኪሞችን እያነጋገረ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ የነቀዝ መድኃኒት በመውሰድ ራሳቸውን ለማጥፋት የሚሞክሩ የኦሮሚያ ወጣቶች ቁጥር ማሻቀብ በጳውሎስ ሆስፒታል ሥር የሚገኘው አቤት የድንገተኛ ሕክምና ማዕከል ሐኪሞችን እያነጋገረ ነው፡፡ ባለፉት…

በኢትዮዽያ ቴሌቭዥን የቴዲ አፍሮ ቃለመጠይቅ እንዳይተላለፍ ያገደው ማነው?

ዋዜማ ራዲዮ- ለኢትዮዽያ ቴሌቭዥን ያልተጠበቀ መዘዝ ይዞ የመጣው የቴዲ አፍሮ ጉዳይ የኢቢሲ የማኔጅመንት አካል ራስ ምታት ሆኖ ሰንብቷል፡፡ ዋዜማ ከድርጅቱ ነባር ጋዜጠኞች ባገኘቸው መረጃ የቴዲ አፍሮ ቃለመጠይቅን በተመለከተ ሐሙስ ዕለት…

የቴዲ አፍሮን ቃለ መጠይቅ ያደረገው የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ጋዜጠኛ ስራውን ለቀቀ

ዋዜማ ራዲዮ -አወዛጋቢውን የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን ቴዲ አፍሮ ቃለ መጠይቅ ያደረገው የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ጋዜጠኛ ስራውን ለቀቀ። የመዝናኛ ክፍል ባልደረባና ያለፉትን አራት አመታት በድርጅቱ ያገለገለው ጋዜጠኛ ብሩክ እንዳለ ከቴዲ አፍሮ ጋር…

የፕሮፌስር መስፍን ወልደማርያም አዲስ መፅሐፍ በቅርብ ለአንባብያን ይደርሳል

ዋዜማ ራዲዮ- በሀገር ቤት አታሚዎች ተቀብለው ሊያትሙት የፈሩት የፕሮፌሰር መስፍን አዲስ መፅሀፍ በውጪ ሀገር ታትሞ ለንባብ ሊበቃ መሆኑን ከህትመት ስራው ጋር ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገለፁ። በሀገር ቤት መፅሀፉን ለማሳተም የተደረገው…

ኢትዮጵያ የበርበራን ወደብ ሀያ በመቶ የሚጠጋ ድርሻ ወሰደች

ዋዜማ ራዲዮ-ባለፉት ቀናት ግንባታው ይፋ የሆነውንና በሶማሊላንድ የሚገኘውን የበርበራ ወደብ ዱባይ ፖርትሰ የተባለ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ኩባንያ ለ30 አመታት በኮንትራት መውሰዱን ተከትሎ ኢትዮጵያ የኢቨስትመንት ድርሻ መግዛቷን የሶማሊላንድ መንግስት አስታወቀ። ከሶማሊያ…

መንግስት ከሳዑዲ አረቢያ በግዳጅ ለሚመለሱ ዜጎች 90 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ እፈልጋለሁ አለ

ዋዜማ ራዲዮ- ከሳዑዲ አረቢያ የሚመለሱ ዜጎችን በራሴ አቅም ተቀብዬ አቋቁማቸዋለሁ ሲል የነበረው የኢትዮጵያ መንግስት ከለጋሾች 90 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ካልተገኘ ስራውን ለማከናወን እንደሚቸገር አስታወቀ። የሳውዲ አረብያ መንግስት ህገ ውጥ የሆኑ የውጭ…

በሶማሊያና በኢትዮጵያ መካከል ነፋስ ገብቷል

ጣልቃ ገብነታችሁን አቁሙልኝ የሚሉ ቅሬታዎች እየተሰሙ ነው ዋዜማ ራዲዮ-ኢትዮጵያና ሶማሊያ ያላቸው ግንኙነት ውስብስብና ስላም የራቀው ብሎም በሁለት ታላላቅ ጦርነቶች የታጀበ ነበር። ያለፉት አመታት ሶማሊያ በደረሰባት ውስጣዊ ቀውስ ለኢትዮጵያ አደጋ የምትጋብዝ…

ለክፉ ጊዜ የሚኾኑ አዲስ የፖሊስ ሠራዊት አባላት ምልመላ ተጀመረ

ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እድሜያቸው ከ18 እስከ 25 የሚኾኑ ሥራ አጥ ወጣቶችን በተጠባባቂ ፖሊስ አባልነት ለመመልመል ያወጣው ማስታወቂያ በርካታ ቁጥር ያላቸው ወጣቶችን ትኩረት ስቧል፡፡ በወረዳና ክፍለ ከተማ ማዕከሎች፣…