መንግስቱ ኋይለማሪያምን አሳልፎ ለመስጠት ፈቃደኛ ፈቃደኛ ልትሆን እንደምትችል ዚምባብዌ ፍንጭ ሰጠች
ዋዜማ ራዲዮ- የዚምባብዌ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር አምባሳደር ፍሬድሪክ ሻቫ አገራቸው የኢትዮጵያ መንግሥት ከጠየቀ የቀድሞውን የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ኮሎኔል መንግሥቱ ኃ/ማርያምን አሳልፋ ለመስጠት ፈቃደኛ ልትሆን እንደምትችል ፍንጭ እንደሰጡ ቪኦኤ ዘግቧል። የአገሪቱ ውጭ…
ዋዜማ ራዲዮ- የዚምባብዌ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር አምባሳደር ፍሬድሪክ ሻቫ አገራቸው የኢትዮጵያ መንግሥት ከጠየቀ የቀድሞውን የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ኮሎኔል መንግሥቱ ኃ/ማርያምን አሳልፋ ለመስጠት ፈቃደኛ ልትሆን እንደምትችል ፍንጭ እንደሰጡ ቪኦኤ ዘግቧል። የአገሪቱ ውጭ…
ዲያስፖራው በዘጠኝ ወር 3.8 ቢሊዮን ዶላር በባንክ ልኳል ዋዜማ ራዲዮ- በባለፈው የገና በዓል የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባቀረቡት “1 ሚሊዮን ዲያስፖራ ወደ አገር ቤት” ጥሪ ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ኢትዮጵያዊያን…
ዋዜማ ራዲዮ- የህዘብ ተወካዮች ምክርቤት ግንቦት 9 ቀን 2014 ዓ.ም ባካሄደው 7ኛ መደበኛ ጉባኤ በኢትዮጵያ እና በቱርክ መንግስታት መካከል የተደረጉ ሶስት ወታደራዊ ስምምነቶችን አጸደቀ፡፡ የዋዜማ ሪፖርተር እንደዘገበችው በፓርላማው የጸደቁት ሶስቱ…
ዋዜማ ራዲዮ- ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር ተሻግራ ካደረገችው የመሬት ወረራ በተጨማሪ በኢትዮጵያ ፓርላማ አሸባሪ ተብሎ ለተሰየመው የህወሃት ቡድን መቀመጫ በመሆን እያገለገለች ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ከሰሰ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና የውጭ…
ዋዜማ ራዲዮ- የገንዘብ ሚንስቴር ሚንስትር አህመድ ሽዴ ባለፈው ሳምንት በተካሄደው በምስራቅ አፍሪካ ፋይናንስ ጉባኤ የመክፈቻ ላይ የኢንሹራንስ ቁጥጥር ተቋም ለማቋቋም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አንስተው ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት የኢንሹራንስ ቁጥጥር…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ፌዴራል መንግስት በብርቱ የኢኮኖሚና የፀጥታ ፈተና ውስጥ ሆኖ ከሁለት ወር በኋላ ለሚጀምረው አዲሱ የበጀት ዓመት 780 ቢሊየን ብር በጀት ማዘጋጀቱን ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች ስምታለች። አዲሱ…
ዋዜማ ራዲዮ- የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል ከማዕከላዊው መንግስት ጋር ችግሮችን በዲፕሎማሲ ለመፍታት ሲደረግ የነበረው ጥረት “ባለመሳካቱና የሰላም መንገድ በመዘጋቱ የትግራይን ሕዝብ ነፃነት ለማረጋገጥ” የክልሉ ህዝብ እንዲዘጋጅ ጥሪ አቀረቡ።…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በሰሜን ኢትዮጵያ ከተከሰተው ጦርነትና በሌሎች የአገሪቱ አካባቢዎች በብሄር ማንነት፣ ራስን በራስ ከማስተዳደርና የአካባቢ አስተዳድር ወሰን እንዲሁም አልፎ አልፎ በሃይማኖት ሳቢያ በሚያገረሹ ግጭቶች መጠነ ሰፊ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ድጎማን ከተመረጡ ተሸከርካሪዎች ላይ በሂደት የሚቀንስ እና የሚያስቀር የውሳኔ ሃሳብ ታኅሳስ 20፣ 2014 ዓ.ም በተካሄደው ሦስተኛው የሚንስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ አጽድቋል። የመንግሥት የነዳጅ ድጎማን…
ዋዜማ ራዲዮ- የትግራዩ ሕዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ (ሕወሃት) የሚመራው የትግራይ ክልል መንግሥት በትግራይ ክልል የተፈጠረውን ሰብዓዊ ቀውስ ለመቋቋም እንዲረዳው፣ በክልሉ ከባንክ ውጭ የሚንቀሳቀስ በቢሊዮኖች የሚገመት ገንዘብ ወደ ወደ አንድ ቋት…