በፀጥታ ችግር ምክንያት ምርጥ ዘር አምርቶ ለገበሬዎች ማድረስ እንደተቸገረ ኮርቴቫ ኩባንያ አስታወቀ
ዋዜማ ራዲዮ-የተለያዩ ምርጥ ዘሮችን፣ የግብርና የፀረ ተባይ እና ፀረ አረም መድሃኒቶችን በማምረት የሚታወቀው አለማቀፉ ኮርቴቫ አግሪሳይንስ ኩባንያ በ2013 ዓ.ም በኦሮሚያና በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልሎች እርሻ ላይ መሰብሰብ የነበረበትን ምርጥ ዘር በጸጥታ…
ዋዜማ ራዲዮ-የተለያዩ ምርጥ ዘሮችን፣ የግብርና የፀረ ተባይ እና ፀረ አረም መድሃኒቶችን በማምረት የሚታወቀው አለማቀፉ ኮርቴቫ አግሪሳይንስ ኩባንያ በ2013 ዓ.ም በኦሮሚያና በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልሎች እርሻ ላይ መሰብሰብ የነበረበትን ምርጥ ዘር በጸጥታ…
ዋዜማ ራዲዮ- በዓለማቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ደረጃ የጨመረው የመርከብ የዕቃ ማጓጓዣ ዋጋ የኢትዮጵያ መርከቦችንም የታሪፍ ለውጥ እንዲያደርጉ አስገድዷቸዋል። ዋዜማ ራዲዮ የተመለከተችው አዲስ የመርከቦች የዕቃ ማጓጓዣ ተመን በምንዛሪ ዕጥረት፣ በዋጋ ግሽበትና ከጦርነት…
ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ መስተዳድር በፌደራል ቤቶች አስተዳድር በኩል ለአንበሳ ፋርማሲና ለኒዮን አዲስ ያከራየውን ታሪካዊ ሕንፃ ለቀው እንዲወጡ አዟል። የፌደራል ቤቶች አስተዳድርም ትዕዛዙን በከተማ ደረጃ ባለው መዋቅር ለተከራዮቹ አድርሷል። የአዲስ…
ዋዜማ ራዲዮ- ከሌሎች የገበያ ምርቶች በተለየ የሲሚንቶና የብረታብረት ምርት ለተገልጋዩ ለመድረስ የዋጋና የአቅርቦት ችግር ገጥሞታል። የሚቀጥሉት ስድስት ወራት በሀገሪቱ ግንባታ ማካሄድ እጅግ ፈታኝ እንደሚሆን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ይጠቁማል። የገበያና የአቅርቦቱን…
ዋዜማ ራዲዮ- በመላው ኢትዮጵያ በ2014 ዓ.ም የትምሀርት ዘመን በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በተከሰተ የጸጥታ ችግር፣ድርቅና ተያያዥ ማህበራዊና ኢኮኖሚያው ጉዳዮች ምክንያት 5.2 ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ መሆናቸውን የትምህርት ሚንስቴር ገለጸ፡፡ የህዝብ ተወካዮች…
ዋዜማ ራዲዮ- ሰሌዳቸው በአዲስ አበባ የተመዘገቡ ኮድ 1እና ኮድ 3 የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭዎች ከሐምሌ 1 2014 ዓ.ም ጀምሮ ነዳጅ መንግሥት ድጎማ በሚያደርገው የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚያገኙ ተሰምቷል ። ዋዜማ…
ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት ከወራት በፊት በወሰድኩት የገንዘብ ፖሊሲ እርምጃ በተወሰነ መልኩ ተቆጣጥሬዋለሁ ያለው የአሜሪካ ዶላር የባንኮች ወይንም ይፋዊ የምንዛሬ ዋጋ እና የትይዩ (በተለምዶ የጥቁር ገበያ) የምንዛሬ ዋጋ ልዩነት ተመልሶ ከፍተኛ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሚያ ክልል አካል የሆነው የገላን ከተማ ልዩ አስተዳደር በአጎራባች የአዲስ አበባ አስተዳደር ስር ባለው አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ግልፅ የአስተዳደር ወስን ባልተበጀላቸው አካባቢዎች ለመኖሪያ ቤት ፈላጊዎች የመሬት ዕዳላ…
ዋዜማ ራዲዮ- ኤርትራ በኢትዮጵያ ላላት ኢምባሲ በኢምባሲው ለረጅም ጊዜ በከፍተኛ ዲፕሎማትነት ያገለገሉትን ቢንያም በርሄን ጉዳይ አስፈጻሚ አድርጋ መሾሟን ይፋ አድርጋለች። ጉዳይ አስፈጻሚ ቢኒያም የሹመት ደብዳቤያቸውን በዚህ ሳምንት ለኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ…
ዋዜማ ራዲዮ- የረጅም ዘመን የሚድሮክ ኩባንያዎች አንዱ አስተዳዳሪ የነበሩት አቶ አብነት ገብረመስቀል 13 ሚሊየን ብር ደሞዝ ያለአግባብ ወስደዋል በሚል በሼህ መሀመድ አላሙዲን ክስ ቀርቦባቸው ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ። የዋዜማ ሪፖርተር…