Category: Current Affairs

በጋምቤላ ነዋሪዎች ከወራት በፊት ለጠሚር ሀይለማርያም የፀጥታ ሀይል በአካባቢው እንዲሰፍር ተማፅነው ነበር

የዘገባው ጨመቅ- ጥቃቱ ተራ የከብት ዝርፊያና የጎሳ ግጭት አልነበረም ድርጊቱ የደቡብ ሱዳን አማፅያን መሪ ሪክ ማቻርን ለመግደል ያነጣጠረ ጭምር ነበር ከአደጋው አስቀድሞ የመከላከያ ሰራዊት ከአካባቢው እንዲወጣ ተደርጓል  ነዋሪዎች ከወራት በፊት ለጠሚር…

Wazema Alerts- ከ647ቀናት በኋላ በፍርድ ቤት ነፃ ተብለው የተፈቱት ዮናታን ወልዴና ባህሩ ደጉ ከእስር ቤት ከወጡ ከሰዓታት በኋላ በድጋሚ ታሰሩ

ከስድስት መቶ ቀናት በኋላ በፍርድ ቤት ነፃ ተብለው የተፈቱት ዮናታን ወልዴና ባህሩ ደጉ ከእስር ቤት ከወጡ ከሰዓታት በኋላ በድጋሚ ታሰሩ። ሁለቱ ወጣቶች በነ ዘላለም ወርቅ አገኘሁ የክስ መዝገብ የኢንተርኔት ደህንነት…

የነ አንዳርጋቸው ፅጌ ሌላው ፈተና

(ዋዜማ)-የኢትዮዽያ መንግስት የውጪ ሀገር ዜግነት ያላቸውን ስዎች በተለያዩ ምክንያቶች በቁጥጥር ስር በማዋል ታሳሪዎቹ የሚገባቸውን የኮንሱላር አገልግሎት እንዳያገኙ ሲከለክል ይታያል። አንዳርጋቸው ፅጌን ጨምሮ ሌሎች ታሳሪዎችን ለመደበቅና ዜግነት ከሰጣቸው ሀገር የሚቀርቡለትን ጥያቄዎች…

ካንሰርም ድምፃችንን ልናሰማበት የሚገባ የጤና ቀውስ ነው! ይህን መረጃ ከማንበብ ይጀምሩ

በየዓመቱ የ44 ሺህ ዜጎቻችን ሕይወት በካንሰር ይቀጠፋል፡፡ መንግስት እንደሚለው 70 ሺህ፣ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ደግሞ 150 ሺሕ አዳዲስ የካንሰር ታማሚዎች በየዓመቱ ይመዘገባሉ፤ ችግሩ እየከፋ እንጂ እየተሻለው ላለመሄዱ በርካታ ምክንያቶች ይጠቀሳሉ፡፡ በአሕጉራችን…

የጋምቤላው ጥቃት ፈፃሚዎችን ማንነት መለየት አዳጋች ሆኗል

በጋምቤላ ክልል በንፁሀን ዜጎች ላይ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ መንግስት ጉዳቱን “አድርሰዋል” በተባሉት የደቡብ ሱዳን ሙረሊ ታጣቂዎች ላይ የወሰደው እርምጃ በቂ አይደለም የሚል ወቀሳ እየቀረበበት ነው። ጥቃቱን ያደረሱትን ታጣቂዎች በእርግጠኝነት መለየት…

የኢትዮዽያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ በአሜሪካ ዓይን

የኢትዮዽያ ባለስልጣናት በሪፖርቱ ላይ ከአሜሪካ ጋር ውይይት አድርገዋል የኦሮሚያው የመብት ጥሰት በቂ ሽፋን አላገኘም የሚል ቅሬታ ቀርቦበታል በኤርትራ የከፋ ደረጃ የደረሰ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ይፈፀማል የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት…

ዋዜማ ጠብታ- በድርቅ አደጋ የተጠቁ ወረዳዎች ቁጥር አሻቀበ

በድርቅ ክፉኛ የተጠቁ ወረዳዎች ቁጥር በታህሳስ ወር ከነበረው ማሻቀቡን ከተባበሩት መንግስታት የእርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ የወጣ ሪፖርት አመለከተ፡፡ ትላንት ሚያዝያ 4 የወጣው ሪፖርት እንደሚያሳየው ድርቅ ካጠቃቸው ወረዳዎች ውስጥ ቅድሚያ ትኩረት ሊያገኙ…

ዓለምዓቀፍ የፀጥታና ደህንነት ባለስልጣናትና ባለሙያዎች ወደ አዲስ አበባ ያቀናሉ

 ዋዜማ – በዚህ ሳምንት ማገባደጃ ላይ ኢትዮጵያ በፀጥታ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ ሁለት ዓለም አቀፍ እና አህጉር አቀፍ ስብሰባዎችን ታስተናግዳለች። ሀሙስ እና አርብ በአዲስ አበባ እንደሚደረግ የሚጠበቀው ሙኒክ ሰኪዩሪቲ ኮንፍረንስ (Munich…

የውሀ ጥም ፖለቲካ

ኢሕአዴግ መራሹ መንግስት ለ40 ከመቶ ከተሜው ንጹሕ የመጠጥ ውሃ ማዳረሱን ከመግለጽ አልቦዘነም፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) እና የሃገር ውስጥ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ግን አሃዙ ከ22 በመቶ እንደማይበልጥ ያስረዳሉ፡፡ ከጊዜ ጊዜ…