Tag: zoneninebloggers

የ”ሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ” አባላትና ሌሎች ተከሳሾች በምህረት ተፈቱ

ዋዜማ ራዲዮ-የ”ሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ” አባላት የነበሩ እና ከኮሚቴው ጋር በተያያዘ በሽብር ተከስሰው ከተፈረደባቸው ሙስሊሞች መካከል ዘጠኙ ከአራት አመት እስር በኋላ ዛሬ በምህረት ተለቀቁ፡፡ ከኮሚቴው አባላት መካከል ዛሬ የተፈቱት እስረኞች…

ከሰባት መቶ በላይ እስረኞች በምህረት ሊለቀቁ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግ ለ707 የፊደራል መንግስት ታራሚዎች ምህረት መስጠቱን ፕሬዝዳንት ሙላቱ ተሾመ ይፋ አደረጉ። ከቀናት በፊት የሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊዎች ክስ ጋር በተያያዘ ሶስት እስረኞች ይፈታሉ…

በቂሊንጦ አደጋ የሞቱትስ እነማን ናቸው?

ዋዜማ ራዲዮ-በቂሊንጦ ወህኒ ቤት የደረሰውን የእሳት አደጋ ተከትሎ አሁንም የኢትዮጵያ መንግስት የሟቾችን ማንነት ለመግለፅ ፈቃደኛ አይደለም። ይልቁንም ከአደጋው የተረፉትን እስረኞች ስም ዝርዝርና የሚገኙበትን ወህኒ ቤት ገልጿል። ታዋቂ የፖለቲካ መሪዎችና ጋዜጠኞች…

በቂሊንጦ የእሳት አደጋ 23 ሰዎች መሞታቸውን መንግስት አመነ- አክቲቪስቶች የሟቾች ቁጥር ከ50 ይልቃል እያሉ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ቅዳሜ ዕለት ከፍተኛ የቃጠሎ አደጋ በደረሰበት ቂሊንጦ እስር ቤት 23 እስረኞች መሞታቸውን መንግስት አመነ፡፡ ከእስር ቤቱ ሃምሳ በመቶ ከአገልግሎት ውጭ መሆኑን የዋዜማ ምንጮች ገለጹ፡፡ የተወሰኑ አስረኞች አሁንም ድረስ…

ከቂሊንጦ የእሳት አደጋ ጀርባ ምን ነበር?

የታጠቁ ጠባቂዎች የእስር ቤቱ ሕንጻዎቹ ወደሚገኙባቸው አቅጣጫዎች ሲተኩሱ ታይተዋል ቢያንስ ሀያ ሰዎች መሞታቸውንና በርካታ መቁሰላቸው ታውቋል ዋዜማ ራዲዮ- ጎብኚዎች ታሳሪ ዘመዶቻቸውን ለመጠየቅ በእስር ቤቱ ደጃፍ መድረስ የጀመሩት ከንጋቱ 1 :30…

የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ተቃጠለ

ዋዜማ ራዲዮ-ተቃዋሚ የፓለቲካ አመራሮችን እና ጋዜጠኞችን ጨምሮ ከሶስት ሺህ በላይ እስረኞችን የሚይዘው የአዲስ አበባ ቅሊንጦ ማረሚያ ቤት በእሳት ጋየ። በፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ስር የሚገኘው የቂሊንጦ ጊዜያዊ የእስረኞች ማቆያ ዛሬ…

ፓርላማው አዲስ “አወዛጋቢ” የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንትና ምክትል ፕሬዝዳንት ሾመ

109 የከፍተኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞችም ዛሬ በፓርላማ ፊት ሹመታቸው ጸድቆላቸዋል ዋዜማ ራዲዮ- ከአራት ወር በፊት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንትነታቸውን በገዛ ፍቃዳቸው በለቀቁት አቶ ተገኔ ጌታነህ ምትክ አቶ…

ከዞን ዘጠኝ በኋላስ-ዝምታ?

የዞን ዘጠኝ ጦማርያን መፈታትን ተከትሎ በኢትዮዽያ ውህኒ የሚማቅቁ ሌሎች ጋዜጠኞች ጉዳይ ተገቢውን ትኩረትና ድጋፍ እንዳላገኘ የሚያመላክቱ ፍንጮች እየታዩ ነው። አለም አቀፍ ተቋማትም ሆኑ የመብት ተቆርቋሪ ወዳጆች ስለ ቀሪዎቹ ታሳሪዎች አስታዋሽ…

BREAKING NEWS- አምስት ጦማርያንና ጋዜጠኞች ከእስር ተፈቱ

  ዋዜማ ሬድዮ/UPDATED/– የዞን 9 ጦማሪ ዘላለም ክብረት ፣ ማህሌት ፋንታሁን፣ ጋዜጠኞቹ ተስፋለም ወልደየስ፣ ኤዶም ካሳዬ እና አስማማው ሃይለጊዮርጊስ ከእስር ተፈቱ።ኤዶምና ማህሌት በይፋ ከቃሊቲ እስር ቤት የሚወጡት ነገ ማለዳ እንደሆነ ለማወቅ ችለናል። ዛሬ ማምሻውን…