Tag: TPLF

ሕወሓት ብልፅግናን ለመቀላቀል በድርድር ላይ ነው

ዋዜማ – ሕወሓት ከአራት ዓመት በፊት “ሕገ – ወጥ ነው” ያለውን ገዥውን ፓርቲ ብልፅግና ለመቀላቀል ተከታታይ ድርድሮች እያደረገ መሆኑን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። ከሁለት ዓመት ደም አፋሳሽ ጦርነት…

በትግራይ፣አማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች ከ4 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ ናቸው

ዋዜማ– በትግራይ፣ በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች ከቅድመ መደበኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ከ4 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች በጦርነትና ድርቅ ሳቢያ  ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን ዋዜማ ከየክልሎቹ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። ትግራይ ከጦርነቱ በኋላበትግራይ…

የትግራይና የአማራ ክልል የሚወዛገቡባቸውን አካባቢዎች በተመለከተ በሚቀጥሉት ቀናት የሚከተሉት እርምጃዎች ይወስዳሉ

ዋዜማ- የወሰን ይገባኛል የሚነሳባቸውን አካባቢዎች (የራያ ፣ ጠለምት እና ወልቃይት) በተመለከተ የትግራይና የአማራ ክልል አመራሮች የፕሪቶሪያውን የሰላም ውል ተንተርሰው በደረሱት የመተግበሪያ ስምምነት መሰረት ታጣቂዎችን ማስወጣት ተፈናቃዮችን መመለስና አዲስ የአስተዳደር መዋቅር…

ሕወሓት ህጋዊነቱ እንዲመለስለት ለምርጫ ቦርድ ያቀረበው ጥያቄ ውድቅ ተደረገ

ዋዜማ ~  የኢትዬጵያ ምርጫ ቦርድ –  ሕጋዊ ሰውነቱ እንዲመለስለት ከህወሓት የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን አስታወቀ ፡፡ ቦርዱ የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ ያደረገው ሕወሃት ከምዝገባ ያሰረዘውን “ሐይልን መሰረት ያደረገ የአመፅ ተግባር ላይ…

የአፍሪቃ ሕብረት የሰላም ስምምነት ትግበራ ክትትል ሐላፊነቱን ለመንግስትና ለሕወሓት ሊተው ነው

የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ትግበራ ወሳኝ የሚባል ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በቀጣይ ሳምንታት አደራዳሪዎች የስምምነቱን አፈፃፀም ዕውቅና ሰጥተው ቀሪውን ስራ ለመንግስትና ለሕወሓት የሚተውት ይሆናል። መንግስት ከሚያዚያ አጋማሽ በፊት በስምምነቱ የሚጠበቅበትን ለመፈፀም ጥድፊያ…

ትጥቅ ፈተው ለሚበተኑ 250 ሺህ ተዋጊዎች ማቋቋሚያ 29.7 ቢሊየን ብር ያስፈልጋል፣ የለጋሾች ድጋፍ ተጠይቋል

ዋዜማ- መንግስት እስከ 250 ሺህ የሚደርሱ ተዋጊዎችን ትጥቅ በማስፈታት የመልሶ ማቋቋም ስራ ለመጀመር ከለጋሾች ድጋፍ እየጠየቀ ነው። ከሰሜኑ ጦርነት ተዋጊ ኀይሎች በተጨማሪ   “የኦነግ ሸኔ”  ታጣቂዎችን በመልሶ ማቋቋሙ ለማካተት ታቅዷል።  የብሄራዊ…

የመንግስትና የሕወሓት ወታደራዊ አዛዦች የስላም ስምምነቱ ወታደራዊ አፈፃፀም ሰነድን ፈረሙ

ዋዜማ-  መንግስትና ሕወሓት በደቡብ አፍሪቃ በተፈራረሙት የሰላም ስምምነት መሰረት ዛሬ ደግሞ ስምምነቱን መተግበር የሚያስችላቸውን ወታደራዊ አፈፃፀም፣ የመሰረታዊ አገልግሎትና ስብዓዊ ዕርዳታ እንቅስቃሴን የተመለከተ ሰነድ ፈርመዋል።  በኬንያ ናይሮቢ የተፈረመው ስምምነት የሕወሓት ታጣቂዎች…

በመንግስትና በሕወሓት መካከል የተፈረመው ስምምነት አንኳር ነጥቦች 

ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግሥት እና ሕወሃት ጥቅምት 23 ቀን 2015 ዓም ደቡብ አፍሪካ ላይ የደረሱበትን የሰላም ስምምነት አስመልክተው ዝርዝር የጋራ መግለጫ አውጥተዋል። በጋራ መግለጫው ከተካተቱ ዋና ዋና የስምምነቱ ክፍሎች መካከል የሚከተሉት…

የመንግስትና የሕወሓት የጦር አዛዦች ተገናኝተው በሰላም ስምምነቱ አፈፃፀም ላይ እንደሚነጋሩ ይጠበቃል።

ዋዜማ – መንግስት እና ህወሓት በዛሬው ዕለት በደቡብ አፍሪካ የሰላም ስምምነት ተፈራርመዋል። ዋዜማ ከመንግሥት ምንጮች እንዳሰባሰበችው ከሆነ ስምምነቱ ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናሉ የተባሉ ጉዳዮችን አካቷል።  በደቡብ አፍሪቃ በተፈረመው የሰላም ስምምነት…

መንግሥት አሜሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት በአደራዳሪነት የመሳተፋቸውን ሐሳብ አሁንም አልተቀበለውም

ዋዜማ ራዲዮ- የሰላም አማራጭ ዐቢይ ኮሚቴ፣ ከሕወሃት ጋራ ይደረጋል ተብሎ ለሚጠበቀው የሰላም ድርድር አስፈላጊ ነው ያለውን የመንግሥት አቋምና ፍላጎት የሚያብራራ “የሰላም ሐሳብ ይሁንታ” (ፕሮፖዛል) ማዘጋጀቱን ዛሬ ረቡዕ ነሐሴ 11 ቀን…