ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል በሚል ስጋት ወጣቶች ከትግራይ እየሸሹ ነው፣ ሕወሓት የጉዞ ክልከላ እያደረገ ነው
ዋዜማ- በትግራይ “ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል” የሚል ስጋት ያደረባቸው በርካታ ወጣቶች ወደ አዲስ አበባና ጎረቤት ሀገራት መሸሻቸውንና ይህን ሽሽት ለመቀልበስ በትግራይ የጉዞ እገዳ እየተደረገባቸው መሆኑን ለዋዜማ ተናግረዋል። በሕወሓት እና ፌደራል መንግሥት…
ዋዜማ- በትግራይ “ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል” የሚል ስጋት ያደረባቸው በርካታ ወጣቶች ወደ አዲስ አበባና ጎረቤት ሀገራት መሸሻቸውንና ይህን ሽሽት ለመቀልበስ በትግራይ የጉዞ እገዳ እየተደረገባቸው መሆኑን ለዋዜማ ተናግረዋል። በሕወሓት እና ፌደራል መንግሥት…
ዋዜማ- የተቀሠቀሰው ጦርነት በዓለም ዙሪያ የነዳጅ እና ጋዝ ቀውስ አስከትሏል። በቀጠናው የነዳጅ ላኪ የኾኑት ኳታር፣ የተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች፣ ሳዑዲ ዓረቢያ፣ ኩዌት፣ ኢራን እና ኢራቅ በተለይ ኢራን ሆርሙዝ ሠርጥን ከዘጋች ወዲህ፣…
ዋዜማ-የአሜሪካ አለማቀፍ የልማት ድርጅት (USAID) በስልጣን ላይ ባለው የአሜሪካ አስተዳደር ከተዘጋና አለማቀፍ ድጋፉን ካቋረጠ አንድ ዓመት ደፈነ። በአለም ከልማት ድርጅቱ ከፍተኛ ገንዘብ በመቀበል በሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኝ የነበረችው ኢትዮጵያ በአንድ…
ዋዜማ – ከትግራይ ክልል ውጪ ሆነው በቀጥታ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫ እንዲደረግባቸው ውሳኔ በተሠጠባቸው (በአማራ እና ትግራይ ክልሎች መካከል የይገባኛል ውዝግብ ያለባቸው አካባቢዎች) የሚገኙ የምርጫ ክልሎች የመራጮች ምዝገባ እየተካሄደ…
ዋዜማ- በትግራይና በፌደራል መንግስቱ መካከል የተካረረ አለመግባባት መፈጠሩንና በራሳቸው በትግራይ ፖለቲካዊና ወታደራዊ ቡድኖች መካከል የበረታ ክፍፍል መከሰቱን ተከትሎ ሕወሓት አዲስ ወታደራዊ አደረጃጀትንና የፖለቲካ አስተዳደር መዋቅር መዘርጋቱን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ጋር…
ማረጋገጫ የማይሰጣቸው ከተሞች ተለይተዋል ዋዜማ- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት፣ በክልሉ ያሉ ሕገወጥ ወይም በተለምዶ “ጨረቃ ቤት” ተብለው የሚታወቁ ካርታ እና ፕላን የሌላቸውን ቤቶች ባሉበት ሕጋዊ ሊያደርግ እና የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ሊሰጥ…
ዋዜማ- የብልፅግና ፓርቲ የሚመራው መንግስት ሊያካሂድ ሰላቀዳቸው የመሰረተልማትም ይሁን ሌሎች ፕሮጀክቶች አስቀድሞ ለህዝብ የማሳወቅ ልማድ የለውም። ይልቁንም አንዳንድ ፕሮጀክቶች ሚስጥራዊነት ይታይባቸዋል። ዋዜማ መንግስት በቅርቡ ለመጀመር ያቀዳቸውን ግዙፍ ፕሮጀክቶች የተዘረዘሩበትን ሰነድ…
ዋዜማ- አምስት ያህል የትግራይ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የትጥቅ ትግል የጀመሩ አማፅያንና የቀድሞ የመከላከያ ወታደራዊ መኮንኖች የታቀፉበት አዲስ ምክር ቤት በቀጣዮቹ ቀናት ምስረታውን ይፋ እንደሚያደርግና የትግራይ ክልልን አስተዳደር ለመረከብ ራሱን እያዘጋጀ መሆኑን…
ዋዜማ- አኮቦ ወርቅ በጋምቤላ ክልል ዲማ ወረዳ አሁን እየሠራበት ካለው ሰገሌ ፕሮጀክት አጠገብ ተጨማሪ 1,200 ኪሎ ሜትር እስኩዌር የወርቅ መሬት ጠይቆ ምላሽ ከመንግሥት እየጠበቀ መሆኑን ይፋ ባደረገው ሪፖርት አስታወቀ፡፡ ማስፋፊያ…
ዋዜማ- ሁለት ወር ገደማ ለቀረው 7ኛው ጠቅላላ ሀገር አቀፍ ምርጫ፣ የሲቪል ሰርቪስ (የመንግስት) ሰራተኞች “በግዳጅ” የመራጭነት ካርድ እንዲያወጡ እየተገደዱ መሆኑን ዋዜማ ባደረገቸው ክትትል ተረድታለች፡፡ በፌደራል፣ በክልሎች እና በከተማ አስተዳደሮች የሲቪል…