የትግራይን ጊዜያዊ አስተዳደር ለመረከብ የተዘጋጀ አዲስ ምክር ቤት ሊቋቋም ነው
ዋዜማ- አምስት ያህል የትግራይ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የትጥቅ ትግል የጀመሩ አማፅያንና የቀድሞ የመከላከያ ወታደራዊ መኮንኖች የታቀፉበት አዲስ ምክር ቤት በቀጣዮቹ ቀናት ምስረታውን ይፋ እንደሚያደርግና የትግራይ ክልልን አስተዳደር ለመረከብ ራሱን እያዘጋጀ መሆኑን…
ዋዜማ- አምስት ያህል የትግራይ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የትጥቅ ትግል የጀመሩ አማፅያንና የቀድሞ የመከላከያ ወታደራዊ መኮንኖች የታቀፉበት አዲስ ምክር ቤት በቀጣዮቹ ቀናት ምስረታውን ይፋ እንደሚያደርግና የትግራይ ክልልን አስተዳደር ለመረከብ ራሱን እያዘጋጀ መሆኑን…
ዋዜማ ራዲዮ- የትግራይ ክልል ጸጥታ ሃይሎች እና የፌደራሉ መከላከያ ሠራዊት ወታደራዊ ግጭት ውስጥ ከገቡ ሁለተኛ ቀናቸው ሆኗል፡፡ በክልሉ የሚካሄደው ግጭት ምን መልክ እንዳለው ግን አስተማማኝ መረጃ ማግኘት አልተቻለም፡፡ የትግራይ ክልላዊ…