አንድ ዶላር በትይዩ ገበያ በ65 ብር እየተመነዘረ ነው፤ ከባንክ ምንዛሪ ልዩነቱ 20 ብር ደርሷል
በብር ላይ ያለው መተማመን እያሽቆለቆለ ነው ከውጪ የሚላክ ገንዘብ ከባንክ ይልቅ ወደ ትይዩ ገበያ እያመዘነ ነው ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ገበያ በባንኮች እና በትይዪ ገበያ ( በጥቁር ገበያ) መካከል…
በብር ላይ ያለው መተማመን እያሽቆለቆለ ነው ከውጪ የሚላክ ገንዘብ ከባንክ ይልቅ ወደ ትይዩ ገበያ እያመዘነ ነው ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ገበያ በባንኮች እና በትይዪ ገበያ ( በጥቁር ገበያ) መካከል…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለተፈናቃዮች እርዳታ ሲሰጥ ለክልሎች ማከፋፈል ውስጥ ባይገባ ይሻለው እንደነበር የብሄራዊ ባንክ ገዥ ይናገር ደሴ (ዶ/ር) ተናገሩ። ዶክተር ይናገር ደሴ ይህን ያሉት ዛሬ መጋቢት 19 ቀን…