ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል በሚል ስጋት ወጣቶች ከትግራይ እየሸሹ ነው፣ ሕወሓት የጉዞ ክልከላ እያደረገ ነው
ዋዜማ- በትግራይ “ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል” የሚል ስጋት ያደረባቸው በርካታ ወጣቶች ወደ አዲስ አበባና ጎረቤት ሀገራት መሸሻቸውንና ይህን ሽሽት ለመቀልበስ በትግራይ የጉዞ እገዳ እየተደረገባቸው መሆኑን ለዋዜማ ተናግረዋል። በሕወሓት እና ፌደራል መንግሥት…
ዋዜማ- በትግራይ “ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል” የሚል ስጋት ያደረባቸው በርካታ ወጣቶች ወደ አዲስ አበባና ጎረቤት ሀገራት መሸሻቸውንና ይህን ሽሽት ለመቀልበስ በትግራይ የጉዞ እገዳ እየተደረገባቸው መሆኑን ለዋዜማ ተናግረዋል። በሕወሓት እና ፌደራል መንግሥት…
ዋዜማ- በትግራይና በፌደራል መንግስቱ መካከል የተካረረ አለመግባባት መፈጠሩንና በራሳቸው በትግራይ ፖለቲካዊና ወታደራዊ ቡድኖች መካከል የበረታ ክፍፍል መከሰቱን ተከትሎ ሕወሓት አዲስ ወታደራዊ አደረጃጀትንና የፖለቲካ አስተዳደር መዋቅር መዘርጋቱን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ጋር…
ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ብቻ 224 “የሻዕቢያ መንግሥት ተልዕኮ አስፈጻሚዎች” ናቸው ያላቸውን ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ዋዜማ ከፀጥታና ደህንነት ምንጮች ስምታለች። ቢሮው፣…