Tag: ODP

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ፕሬዝዳንት ተሾመለት

አቶ ባጫ ናጊስ ከስልጣናቸው ለምን ተነሱ? ዋዜማ ራዲዮ- ያለፉትን ወራት በቀውስና በውዝግብ ያሳለፈው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ፕሬዝዳንት እንደተሾመለት ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። አዲሱ ፕሬዝዳንት አቢ ሳኖ ትናንት የሹመት ደብዳቤ…

የ32 ሺህ የጋራ መኖርያ ቤቶች ፤ የአዲስ አበባና የኦሮምያ የአስተዳደር ወሰን ውዝግብን እንዲፈታ የተቋቋመው ኮሚቴ ውጤታማ አልሆነም

ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የኦሮምያ ክልልን የአስተዳደር ወሰን ውዝግብን በመፍታት እጣ ወጥቶባቸው እንዳይተላለፉ የተደረጉ የጋራ መኖርያ ቤቶችን ጉዳይ እንዲፈታ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተቋቋመው ኮሚቴ ሀላፊነቱን መወጣት ተስኖት በቂ ስብሰባ…

በ’መፈንቅለ መንግስት’ ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተመሰረተ

ተከሳሾች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል [ዋዜማ ራዲዮ] በመፈንቅለ መንግስት ሙከራው ተሳትፈዋል ከተባሉት ውስጥ 8 ተከሳሾች ከህግ ውጪ የአማራ የስለላ እና ደህንነት ድርጅት(አስድ) በመገንባት የተለያየ ተልዕኮ ወስደው እንደነበር አቃቤ ህግ ገለፀ፡፡…

ለልማት ተነሽ አርሶአደሮችና ቤተሰቦቻቸው ንግድ ቤቶች ሊሰጣቸው ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ዳርቻ በተለያየ ጊዜ በልማት ምክንያት ከቀያቸውና ከይዞታቸው በልማትና በተለያዪ ምክንያቶች ተነሱ ለተባሉ አርሶአደሮችና ልጆቻቸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተሰሩ የጋራ መኖርያ ቤቶች (ኮንደሚኒየም) ላይ ያሉ የንግድ…

ኦዴፓ የሚያስተዳድረው ክልል ባለሀብቶች በጋምቤላ መሬት እንዲያገኙ እየጣረ ነው፣ አዴፓም ተመሳሳይ ፍላጎት አለው

[ዋዜማ ራዲዮ] የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ( ኦዴፓ) እና የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) የሚመሯቸው ክልል ተወላጅ ባለሀብቶች በጋምቤላ ክልል ለጊዜው እየተሰራባቸው ያልሆኑ ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን ለመውሰድ በቅርቡ ሰፊ ጥረት ሲያደርጉ እንደቆዩ…

የደረቶ ተፈናቃዮች!

ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በበጀት አመቱ የመጨረሻው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ ላይ በተለያየ ምክንያት ከቀያቸው የተፈናቀሉ ዜጎችን የመመለሱ ስራ እጅግ አመርቂ ነው ብለው…

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ወታደራዊ ክንፍ ራሱን ከፖለቲካ አመራሩ አገለለ፣ መንግስትን በሀይል እፋለማለሁ ብሏል

ዋዜማ ራዲዮ -የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ወታደራዊ ክንፍ ከማናቸውም የኦነግ የፖለቲካ አመራሮች ጋር አብሮ እንደማይሰራ በማስታወቅ ከእንግዲህ በስልጣን ላይ ያለውን መንግስት በሀይል ለመፋለም መወሰኑን አስታውቋል። የወታደራዊ ክንፉ አመራሮች ለዋዜማ እንደገለፁት…

ከመሬታቸው ለተፈናቀሉ አርሶ አደሮችና ቤተሰቦቻቸው የጋራ የመኖሪያ ቤት ርክክብ ሊደረግ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ከመሬታቸው ለተፈናቀሉ አርሶ አደሮችና ቤተሰቦቻቸው በመስከረም ወር የጋራ የመኖሪያ ቤቶችን ለማስረከብ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። ርክክቡ ገንዘብ ቆጥበው ዕጣ ደርሷቸው ሲጠባበቁ የነበሩ ዕድለኞችን በተመለከት ውሳኔ…

አዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም በገፍ እየሰጠ ያለው ብድር እያወዛገበ ነው

ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥም ከ200 ሚሊየን ብር የበለጠ ብድር ሰጥቷል። ዋዜማ ራዲዮ- በአብዛኛው በአዲስ አበባ አስተዳደር እንደሚተዳደር የሚነገርለት የአዲስ ብድርና ቁጠባ ከቅርብ ወራት ወዲህ እየሰጠ ያለው በዘመቻ መልክ እየተካሄደ…

የሐረሪን ፖሊስ ከውድቀት ለማዳን ጥረት እየተደረገ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በስነምግባር ጉድለትና ብሄርን መሰረት ባደረገ ወገንተኝነት ከስራ ውጪ የተደረገውን የሐረሪ ክልል ፖሊስ ከውድቀት ለመታደግ የፖሊስ አባላቱ የተሀድሶ ስልጠና እንዲወስዱ እየተደረገ ነው። የክልሉ ፖሊስ አገልግሎት በመከላከያ ሰራዊትና በፌደራል ፖሊስ…