ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ (1942-2017 ዓ.ም.)
ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ግማሽ ህይወታቸውን በፖለቲካ ትግል ያሳለፉ ናቸው። የበየነ የሰላማዊ ትግል መርህ ከበርካቶች ክብርን እንዳስገኘላቸው ሁሉ አብዝቶ “መለሳለሳቸውን” ያልወደዱላቸው ተቺዎች ነበሯቸው። በ1997 ዓ.ም. በነበረው የፖለቲካ ውጥረት ከፊት ረድፍ ተሰልፈው…
ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ግማሽ ህይወታቸውን በፖለቲካ ትግል ያሳለፉ ናቸው። የበየነ የሰላማዊ ትግል መርህ ከበርካቶች ክብርን እንዳስገኘላቸው ሁሉ አብዝቶ “መለሳለሳቸውን” ያልወደዱላቸው ተቺዎች ነበሯቸው። በ1997 ዓ.ም. በነበረው የፖለቲካ ውጥረት ከፊት ረድፍ ተሰልፈው…
ዋዜማ- ገና በወጣትነት ዕድሜያቸው በፖለቲካዊ አመለካከታቸው ብርቱ ደጋፊም ተቺም ያተረፉት እንድርያስ እሸቴ ነሐሴ 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። በምሁራዊ ብስለታቸው አንቱታን ያተረፉት እንድርያስ ዛሬ ሀገሪቱ ለተጋፈጠችው ችግር…
በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ አብሪ ኮከብ የነበረው አሊ ቢራ ዛሬ ጥቅምት 27 ቀን 2015 ዓም በሞት ተለይቷል። አሊ ያለፉትን ወራት በፅኑ ታሞ በህክምና ሲረዳ ነበር። ይህን አንጋፋ የኦሮምኛና ሌሎች ቋንቋዎች ቋንቋ…
ዋዜማ ራዲዮ- ላለፉት ሰላሳ አመታት በኢትዮጵያ የስነፅሁፍ ዘርፍ ስመጥር የነበረውና በአወዛጋቢ ፅሁፎቹ የሚታወቀው ደራሲና ጋዜጠኛ ተስፋዬ ገብረአብ ከዚህ አለም በሞት መለየቱን ዋዜማ ከቅርብ ቤተሰቦቹ ስምታለች። ተስፋዬ ያለፉትን ወራት በፅኑ ታሞ…
አንጋፋው የመብት ተሟጋችና ምሁር መስፍን ወልደማርያም በተወለዱ በ90 ዓመታቸው በኮሮና ህመም ሳቢያ በህክምና ሲረዱ ቆይተው መስከረም 19 ቀን 2013 ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ዋዜማ ራዲዮ የኚህን የአደባባይ ምሁር፣ ሞጋችና አነጋጋሪ…
ዋዜማ ራዲዮ-በቅርቡ በአሜሪካን ሀገር በድንገት ከዚህ አለም በሞት የተለየው አቶ አሰፋ ጫቦን ለሀገር ያበረከተውን ኣስተዋፃኦ በመመልከት በአዲስ አበባ ቅድስት ስላሴ ካቴድራል የቀብር ስነ ስርዓቱን ለማካሄድ ይሁንታ መገኘቱን የቤተስብ የቅርብ ምንጮች…
ታዋቂው ጸሐፊ እና የአደባባይ ሰው(ጋሼ)አሰፋ ጫቦ አረፈ። ጋሼ አሰፋ ያረፈው ትናንት እሑድ ሚያዝያ 15 ቀን 2009 ዓም፣ በስደት በሚኖርባት አሜሪካ ዳላስ ከተማ ነው። ከ1960ዎቹ ጀምሮ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ምህዳር ከታዩት ትጉህ…
ዋዜማ ራዲዮ-በህመም ላይ የሰነበተው ዕውቁ የትያትር አዘጋጅ አባተ መኩሪያ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። በ”ፕሮስቴት እጢ” በጠና ታምሞ ህክምናውን ይከታተል በነበረበት “አዲስ ህይወት” ሆስፒታል ረቡዕ ምሽቱን ያረፈው አባተ ላለፉት 50 ዓመታት…