“የኢትዮዽያ የብየነ መረብ ደህንነት ተቋም INSA ገልቱ መስሪያቤት ነው “
የኢትዮዽያ የብየነ መረብ ደህንነት ተቋም ወይም በፈረንጁ ቃል INSA ገልቱ መስሪያቤት ነው ሲል የራሱ የስለላ ሸሪክ ወነጀለው። ኢንሳ የኢሳት (ESAT) ማኔጂንግ ዳይሬክተር ነዐምን ዘለቀን ለማጥመድ ብዙ መድከሙን የሚጠቁም መረጃ ይፋ…
የኢትዮዽያ የብየነ መረብ ደህንነት ተቋም ወይም በፈረንጁ ቃል INSA ገልቱ መስሪያቤት ነው ሲል የራሱ የስለላ ሸሪክ ወነጀለው። ኢንሳ የኢሳት (ESAT) ማኔጂንግ ዳይሬክተር ነዐምን ዘለቀን ለማጥመድ ብዙ መድከሙን የሚጠቁም መረጃ ይፋ…
በኢትዮጵያ በስልጣን ላይ ያለው መንግስት የፖለቲካ ኪሳራውን በመፍራት ይመስላል ሀገሪቱ ወደብ አልባ በመሆኗ በአጠቃላይ እየደረሰ ስላለው ብርቱ ኢኮኖሚያዊይና ማህበራዊ ቀውስ ይፋ ማድረግ የማይደፍረው። አሁን አሁን ግን ጉዳዩ የሚመለከታቸው የመንግስት ባለስልጣናት፣…
ዋዜማ ሬድዮ/UPDATED/– የዞን 9 ጦማሪ ዘላለም ክብረት ፣ ማህሌት ፋንታሁን፣ ጋዜጠኞቹ ተስፋለም ወልደየስ፣ ኤዶም ካሳዬ እና አስማማው ሃይለጊዮርጊስ ከእስር ተፈቱ።ኤዶምና ማህሌት በይፋ ከቃሊቲ እስር ቤት የሚወጡት ነገ ማለዳ እንደሆነ ለማወቅ ችለናል። ዛሬ ማምሻውን…
ከኢህአዴግ መቶ ፐርስንት የምርጫ ውጤት ማግስት ተቃዋሚዎች አዲስ አይነት የትግል ስልት መከተል አለባቸው በሚለው ብዙዎች ይስማማሉ። ልዩነት ያለው የሰላማዊ የትግል ስልት የትም አያደርስም በሚሉና የሰላማዊ ትግሉ ያልተሞከሩ አቅጣጫዎችን በሚመክሩት መካከል…
በቅርቡ ራስን የማስተዳደር መብት የተፈቀደለት የቅማንት ብሄረሰብ ከጠየኩት 126 ቀበሌ 52 ቀበሌ ብቻ ነው የተፈቀደለኝ፣ ቀሪዎቹ 74 ቀበሌዎች ይሰጡኝ ሲል ብርቱ ተቃውሞ አቅርቧል። ለቅማንት ብሄረሰብ ራስን የማስተዳደር መብት መፈቀዱን ተከትሎ…
መንግስት የግል ተቋማት ሰራተኞችን የጡረታ ገንዘብ ወደራሱ ካዝና ማዛወር የፈለገው ለምን ይሆን? ሰሞኑን አዲሱን የግል ተቋማት ሰራተኞችን ጡረታ ረቂቅ አዋጅ ተከትሎ ገንዘባችን ሊወሰድብን ይችላል ብለው የስጉ ስራተኞች ገንዘባቸውን ከባንክ…
አንድ የዋዜማ ዓመት ዋዜማ ሬዲዮ ከተጀመረች እንደዋዛ አንድ ዓመት ተቆጠረ። ካልጠፋ ስም ዋዜማ ማለትን ምን አመጣው፧ ዋዜማነቱስ ለምንድን ነው፧ ለወትሮውም ቢሆን አጥብቆ ተመራማሪ፣ አለዚያም ታሪክ ጸሐፊ ከዋዜማው በፊት ምን ነበር፣…
በጅቡቲ የሃያላን ሀገራት ጂኦፕለቲካዊ ፍላጎት እየጨመረ መሄድ ኢትዮዽያን ተጨማሪ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዋጋ እያስከፈላት ነው። የኢትዮዽያ የባህር በር አልባ መሆን ለገዢው ፓርቲ ባለስልጣናት ሳይቀር ትልቅ የራስ ምታት መሆኑ የጓዳ…
አቶ ሬድዋን ሁሴን የመንግስት ቃል አቀባይ ናቸው። በዚህ ሀላፊነት የሚቀመጥ ሰው ለሀገሪቱ ክብር የሚመጥን ግብረ ገብነትና ዕውቀት ቢኖረው መልካም ነበረ። ባለስልጣኑ የአሜሪካ ሚዲያን አስመልክቶ ፈፅሞ የተሳሳተና ጥራዝ ነጠቅ መረጃ…
ሀሳብን በነፃነት መግለፅ ፈተና በሆነባት ኢትዮዽያ ዛሬ ዛሬ አማራጭ የመተንፈሻ መንገዶች መፈለጉ የግድ ይመስላል። ከአመታት በፊት የተጀመረው ጦቢያ ግጥምን በጃዝ ውርሀዊ መሰናዶ ለአዲስ አበቤዎች ተናፋቂና ማህበራዊና ፖለቲካዊ ግድፈቶች የሚተቹበት፣…