አስገዳጅ ስምምነት ማለት ለኢትዮጵያ ምን ማለት ነው?
ዋዜማ – በግብፅና በኢትዮጵያን ግንኙነት ላይ አዲስ አቅጣጫ ሊፈጥር የሚችል የህዳሴው ግድብ ሁለተኛ ዙር ድርድር እየተካሄደ ነው። የዚህ ድርድር ስኬትም ሆነ መፋረስ በግብፅ መንግስት ትልቅ ትርጉም ተሰጥቶታል። ግብፅ በዚህ ድርድር…
ዋዜማ – በግብፅና በኢትዮጵያን ግንኙነት ላይ አዲስ አቅጣጫ ሊፈጥር የሚችል የህዳሴው ግድብ ሁለተኛ ዙር ድርድር እየተካሄደ ነው። የዚህ ድርድር ስኬትም ሆነ መፋረስ በግብፅ መንግስት ትልቅ ትርጉም ተሰጥቶታል። ግብፅ በዚህ ድርድር…
ዋዜማ- የአማራ ክልል መንግሥት በሁሉም የክልሉ ከተሞች ሁሉንም አይነት የከተማ መሬት አገልግሎቶች ማገዱን ዋዜማ ተረድታለች። የክልሉ መንግሥት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት የክልሉ ከተሞች የከተማ መሬት ማስተላለፍ፣ ማዘጋጀትና አገልግሎት መስጠት ሥራዎች ሙሉ…
ዋዜማ- የህዳሴውን ግድብ “ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ” ዕልባት ይሰጣል የሚል ተስፋ የተጣለበት ድርድር በካይሮ እየተካሄደ ነው።ድርድሩ በተባበሩት አረብ ዔምሬትስ አደራዳሪነት የተጀመረው ጥረት የመጨረሻ ምዕራፍ ነው። በአፍሪቃ ህብረት የተጀመረው ጥረት ቀጣይነት ጥያቄ…
ዋዜማ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የዋጋ ንረትን ለገደብ ከቀናት በፊት አዲስ የገንዘብ ማሻሻያ ፖሊሲ ይፋ ማድረጉን ተከትሎ የንግድ ባንኮች የማበደሪያ ወለድ መጠናቸውን ለመከለስ እየተሰናዱ መሆኑን ዋዜማ ስምታለች። የማበደሪያ ወለድ መጠን መጨመር…
Photo- Amhara regional government ዋዜማ- የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የመንግስት ተቋማት ገንዘብ አንዳይንቀሳቀስ ማገዱን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ለመረዳት ችላለች። የአስቸኴይ ጊዜ ኮማንድ ፖስቱ በክልሉ ለቀናት የተጣለው አጠቃላይ…
ዋዜማ- ዛሬ ነሃሴ 13፣ 2015 ዓ፣ም የነባሩ የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሕልውና በይፋ አክትሞ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በተሰኙ ኹለት ክልሎች ተተክቷል። የወላይታ፣ ጋሞ፣ ጎፋ፣ ኮንሶ፣ ጌዲዖ እና…
ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) መንግሥት በአማራ ክልል ያወጀው አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ቆይታው “ከአንድ ወር ወይም የተወሰኑ ሳምንታት” እንዳይበልጥ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጠይቋል። ኮሚሽኑ ይህን የጠየቀው፣ መንግሥት በክልሉ የተፈጠረው…
ዋዜማ – በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳና በጋምቤላ ወረዳ ግጭት ተቀስቅሶ ጉዳት መድረሱን ዋዜማ ከሰባሰበችው መረጃ መረዳት ችላለች። በኢታንግ ልዩ ወረዳ ከማክሰኞ ጀምሮ በተቀሰቀሰው ግጭት የቡድን ታጣቂዎች ጭምር የተሳተፉበት እንደነበር…
ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከሰኔ ወር 2014 እስከ ሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍነውንና በአገሪቱ ያለውን አጠቃላይ የሰብዓዊ መብት አያያዝን የሚዳስስ ሪፖርት ይፋ አደረገ፡፡ የኮሚሽኑ ከፍተኛ የስራ…
መረጋጋት በራቀው የሀገራችን ፖለቲካ ውስጥ ጋዜጠኞች ስራቸውን ለማከናወን የበረታ ፈተና ተጋርጦባቸዋል። “በስምንተኛው ወለል” የስቱዲዮ ውይይታችን እንግዶች ጋብዘናል።በዚህ ውይይት የሚነሱ ጉዳዮች ለተጨማሪ ውይይት ይጋብዛሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን። ሁለት አጫጭር ክፍሎች ያሉትን…