Tag: ETHIOPIA

ተጨማሪ 41 የኢዜማ አባላት ፓርቲውን ለቀናል አሉ፣ ኢዜማ የአባላቱ መልቀቅ “በፓርቲው ህልውና ላይ አደጋ የለውም “ብሏል

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ኢዜማ አባላቱ ራሳቸውን ማግለላቸውን ተከትሎ ፓርቲው ያዘጋጀው የአምስት አመት የፖለቲካ ሂደትን የሚገመግም ሰነድ ላይ ውይይት አያደረገ ነው። ይሁንና ተጨማሪ 41 የፓርቲው የምርጫ ወረዳ አመራርና መደበኛ…

ሀገራዊ ምክክሩ ባይሳካስ?

ሀገራዊ ምክክር ለብዙ የፖለቲካ ቀውሶቻችን መፍትሄ የሚፈለግበት የመነሻ ተግባር መሆኑን መንግስት በፅኑ ያምናል። በዚህ ምክክር አንሳተፍም ያሉ ወገኖች አሉ። ሁሉን ያላሳተፈ ምክክር ዘላቂ መፍትሄ ያመጣል? ምክክሩ ባይሳካስ? ይህንና ሌሎች ሀሳቦች…

የፌዴራል እና ክልል ተቋማት በበረታ በጀት እጥረት ውስጥ ወድቀዋል

ዋዜማ- በዚህ አመት በተለየ ሁኔታ የፌዴራል እና የክልል መንግስት ተቋማት በከባድ የበጀት እጥረት እየተፈተኑ መሆኑን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያሳያል። በዚህም ሳቢያ ለበርካታ ፕሮጀክቶች መከፈል የነበረበት ገንዘብ አልተከፈለም። የወጡ የግዥ ጨረታዎች…

የመንግስት የፀጥታ ሀይሎች የጎዳና ተዳዳሪዎችን ህግ ባልተከተለ መንገድ ማፈሳቸውንና ለአደጋ ማጋለጣቸው ተገለፀ

ዋዜማ –  የኢትዬጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በአዲስአበባ ከተማ በጎዳና ላይ ኑሯቸው ያደረጉ ህፃናትና የጎዳና ተዳዳሪዎች በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተፈፀመ እንዳለ አስታወቀ።     በመዲናዋ የተለያዩ ክብረ…

የጠቅላይ ሚንስትሩ የቤተመንግስት ፕሮጀክት ለሶስት ተቋራጮች ተሰጠ

ዋዜማ- የ”ጫካ” ፕሮጀክት የሚል ስያሜ ላለው እና ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በቅርበት ለሚከታተሉት የአዲስ ቤተ መንግስት ግንባታ ተጨማሪ ሶስት ተቋራጮች መቀጠራቸውን ዋዜማ ከሁነኛ ምንጮቿ ሰምታለች። ከቤተ መንግስት በተጨማሪ ፣ የቅንጡ…

የዎላይታ የክልልነት ጥያቄ ውዝግብ ወደ ፍርድ ቤት ሊያመራ ነው

ዋዜማ- የዎላይት ዞን የክልልነት ጥያቄ ሕገመንግስቱን  ተከትሎ ቢያቀርብም እስካሁን ምላሽ አላገኘም ያለው የዎላይታ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ  ግንባር ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ሊወስደው ነው፡፡ ሕገመንግስቱን የጣሰ ውሳኔ በፌዴሬሽን ምክር ቤት በመወሰኑ የተነሳ…

የፀጥታ አካላት በጋዜጠኞች ላይ የሚያደርጉት አፈናና እስር አስፈሪ ድባብ መፍጠሩን የመገናኛ ብዙሀን ምክር ቤት አስታወቀ

ዋዜማ- ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን (RSF) በየዓመቱ ይፋ በሚያደርገው መረጃ የመገናኛ ብዙሃን ነፃነት የአገራት ደረጃ “ኢትዮጵያ ባለፈው ዓመት ከነበረችበት 114ኛ ወደ 130ኛ” ደረጃ ማሽቆልቆሏን አስታውቋል። ኢትዮጵያ በአለም ላይ ካሉ አገራት በጋዜጠኞች…

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ በስም ያልጠሩትን የውጪ ኀይል እጁን እንዲሰበሰብ አስጠነቀቁ

ዋዜማ – ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ እየገቡ “መፈትፈት የሚፈልጉ” “ኢትዮጵያዊ ያልሆኑ ኀይሎች” ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡና በራሳቸው ሀገር ጉዳይ ላይ እንዲያተኩሩ አስጠነቀቁ። ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ሰኞ ሚያዚያ23 ቀን 2015…

በአማራ ክልል ያለው ዉጥረት ተባብሷል፣ የክልሉ ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ እንዲጠራ ተጠይቋል

ዋዜማ- የፌደራሉ መንግስት የክልል ልዩ ኀይልን አፍርሶ በሌሎች መዋቅሮች ለማደራጀት እንቅስቃሴ መጀመሩን ተከትሎ በአማራ ክልል ህዝባዊ ተቃውሞና የፀጥታ ቀውስ አምስተኛ ቀኑን ይዟል። ዋዜማ ባሰባሰበችው መረጃ ትናንት በአማራ ክልል አስራ አንድ…

የአፍሪቃ ሕብረት የሰላም ስምምነት ትግበራ ክትትል ሐላፊነቱን ለመንግስትና ለሕወሓት ሊተው ነው

የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ትግበራ ወሳኝ የሚባል ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በቀጣይ ሳምንታት አደራዳሪዎች የስምምነቱን አፈፃፀም ዕውቅና ሰጥተው ቀሪውን ስራ ለመንግስትና ለሕወሓት የሚተውት ይሆናል። መንግስት ከሚያዚያ አጋማሽ በፊት በስምምነቱ የሚጠበቅበትን ለመፈፀም ጥድፊያ…