በትግራይ የጥሬ ገንዘብ ዕጥረት እየተባባሰ ነው
ዋዜማ- ከፍተኛ የጥሬ ገንዘብ እጥረት በተፈጠረበት ትግራይ ክልል፤ ጥሬ ብር እሰከ 25 በመቶ በሚደርስ ኮሚሽን እየተሸጠ መሆኑን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች። በሕወሓት እና በፌዴራል መንግሥት መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ተከትሎ፤…
ዋዜማ- ከፍተኛ የጥሬ ገንዘብ እጥረት በተፈጠረበት ትግራይ ክልል፤ ጥሬ ብር እሰከ 25 በመቶ በሚደርስ ኮሚሽን እየተሸጠ መሆኑን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች። በሕወሓት እና በፌዴራል መንግሥት መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ተከትሎ፤…
ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግስት ብርን ከስውር የገንዘብ ዝውውር (ክሪፕቶ ከረንሲ) ጥቅም ላይ እንዳይውል እርምጃ መውሰድ መጀመሩን ዋዜማ ባለፉት ሳምንታት ባደረገችው ማጣራት ለመገንዘብ ችላላች። ባለፉት ሳምንታት በዋናነት ብሔራዊ ባንክ የሚመራው ይህ ብርን…
ዋዜማ- ንግድ ባንኮች በየአመቱ የሚሰጡት ብድር እድገት አሁን ካለበት 14 በመቶ ወደ 18 በመቶ ሊያድግ እንደሚችል ዋዜማ ከምንጮቿ መረዳት ችላለች። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በ2015 አ.ም ሐምሌ ወር ላይ ወደ 30…
ዋዜማ- መንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ንግድ ባንኮች የካፒታል ገበያ አግልግሎት በሚሰጡ ኩባንያዎች ውስጥ እንዲሳተፉ ባወጣው መመሪያ መሰረት የኢንቨስትመንት ባንክ የማቋቋም ሂደት ላይ መሆኑን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። ንግድ…