በአማራ እና ትግራይ ክልሎች መካከል የይገባኛል ውዝግብ ያለባቸው አካባቢዎች ምርጫ መደረጉ አጠራጣሪ ሆኗል
ዋዜማ – ከትግራይ ክልል ውጪ ሆነው በቀጥታ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫ እንዲደረግባቸው ውሳኔ በተሠጠባቸው (በአማራ እና ትግራይ ክልሎች መካከል የይገባኛል ውዝግብ ያለባቸው አካባቢዎች) የሚገኙ የምርጫ ክልሎች የመራጮች ምዝገባ እየተካሄደ…
ዋዜማ – ከትግራይ ክልል ውጪ ሆነው በቀጥታ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫ እንዲደረግባቸው ውሳኔ በተሠጠባቸው (በአማራ እና ትግራይ ክልሎች መካከል የይገባኛል ውዝግብ ያለባቸው አካባቢዎች) የሚገኙ የምርጫ ክልሎች የመራጮች ምዝገባ እየተካሄደ…
ዋዜማ- ሁለት ወር ገደማ ለቀረው 7ኛው ጠቅላላ ሀገር አቀፍ ምርጫ፣ የሲቪል ሰርቪስ (የመንግስት) ሰራተኞች “በግዳጅ” የመራጭነት ካርድ እንዲያወጡ እየተገደዱ መሆኑን ዋዜማ ባደረገቸው ክትትል ተረድታለች፡፡ በፌደራል፣ በክልሎች እና በከተማ አስተዳደሮች የሲቪል…
ዋዜማ- የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፖለቲካ ፓርቲዎችና እጩዎቻቸው፣ እንዲሁም የግል እጩዎች የሚመሩበትን የምርጫ ስነምግባር ደንብ አውጥቷል፡፡ ፖለቲካ ፓርቲዎች አስገዳጅነት ያለውን የቦርዱን የምርጫ ስነ ምግባር ደንብ ፈርመው የተቀበሉ ሲሆን፣…