Tag: civil socity

“ተላላፊ በሽታ” ያለበትን የውጭ ዜጋ በኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች መቅጠር የሚከለክል ረቂቅ መመሪያ ተዘጋጀ

ከሕፃናት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ላለው ሥራ የውጪ ሀገር ዜጎች  መቅጠር አይቻልም ዋዜማ ራዲዮ- የውጪ ሀገር ዜጎች ኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀስ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች  (መንግስትታዊ ያልሆነ ድርጅት) ውስጥ ለመቀጠር መንግስት አዳዲስ መስፈርቶች…