Category: Current Affairs

የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አዲስ ተልዕኮ ይዛ ከኢትዮዽያ ደጃፍ ቆማለች

(ዋዜማ ሬዲዮ)- ግብፅ የአባይ ውሀን በተመለከተ ያላትን ጥቅም ለማስጠበቅ ከምታደርገው ወታደራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጫና በተጨማሪ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን እንደ አማራጭ በመጠቀም የኢትዮዽያን ገዥዎች በአምልኮተ-ህግ ለመገደብ ሙከራ ስታደርግ ኖራለች። አሁን ያለውን የአባይ ውዝግብ…

ዮናታን ተስፋዬ በ”ፌስ ቡክ” ጽሁፎቹ ምክንያት በሽብርተኝነት ተከሰሰ

የቀድሞው የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዮናታን ተስፋዬ በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ አስመልክቶ በጻፋቸው የ”ፌስ ቡክ” ጽሁፎች ምክንያት በሽብርተኝነት ወንጀል ተከሰሰ፡፡ ላለፉት አራት ወራት በማዕከላዊ በእስር የቆየው ዮናታን ክስ…

የቀድሞ የጋምቤላ ክልል ፕሬዝዳንት ዘጠኝ አመት ፅኑ እስራት ተፈረደባቸው

(ዋዜማ)- ከሶሰት ሳምንት በፊት በአገር መገንጠል ወንጀል ጥፋተኛ የተባሉት የቀድሞ የጋምቤላ ክልል ፕሬዝዳንት ኦኬሎ አኳይ ዛሬ ዘጠኝ ዓመት ፅኑ እስራት ተፈረደባቸው፡፡ በደቡብ ሱዳን በነበሩበት ወቅት ከሁለት ዓመት በፊት ተይዘው ለኢትዮጵያ…

ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ በፀጥታና ደህንነት ጉዳዮች ዙሪያ

(ዋዜማ)- እንደ ሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ ግምገማ ኢትዮዽያ ከመቼውም በላይ የፀጥታና ደህንነት አደጋ አንዣቦባታል፣ ይህን አደጋ በድል ከተሻገርነው ኢትዮዽያ በማያዳግም መልኩ ጠንካራ ሀገር ሆና ትወጣለች። የሳዑዲ አረቢያ የውሀቢ እስልምና ዘውግ የደቀነው…

ሰልፍ ብርቅ ነው እንዴ?

ዛሬ ዛሬ መሰለፍ ቀርቶ ሰልፍ ለማዘጋጀት መጠየቅ በወንጀለኝነት የሚያስፈርጅ ሊሆን ይችላል። ይህን ህገ መንግስቱ የሰጠንንና አለም አቀፍ ጥበቃ ያለውን ሀሳብን በነፃነት የመግለፅና የመሰብሰብ መብት እንዴት ልንነጠቅ በቃን? ብሎ መጠየቅ ተገቢ…

በጋምቤላው ጥቃት ዙሪያ መልስ የሚፈልጉ ስድስት ጥያቄዎች

1. የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጋትሉክ ቱት በታጣቂዎች የተወሰዱ ህፃናትን ለማስለቀቅ የመከላከያ ሰራዊት በታገቱበት ቦታ (ደቡብ ሱዳን) ደርሶ የመጨረሻ እርምጃ ለመውሰድ እየተሰናዳ መሆኑን ለራዲዮ ፋና ተናግረዋል። ህፃናቱ ሙሉ በሙሉ በደህና…

የዋዜማ ጠብታ: 20ኛው ዙር የመሬት ችብቻቦ 

በሳምንት ረቡዕና ቅዳሜ የሚታተመው ‹‹አዲስ ልሳን›› ጋዜጣ ከታላቅ ወንድሙ ‹‹አዲስ ዘመን›› ጋዜጣ በቁመት ካልሆነ በይዘት እምብዛምም ልዩነት የለውም፡፡ ኾኖም እንደ ቆሎ የሚቸበቸበውን የሸገር መሬት ጉዳይ በብቸኝነት የሚያውጀው ታናሽየው ‹‹አዲስ ልሳን›› …

መንገደኞቹ

(ዋዜማ) መዕዲ በግብጽ ካይሮ የምትገኝ እና ኢትዮጵያውያን የሚኖሩባት ቦታ ናት፡፡ እንደ አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን ሁሉ ሁለቱ ወንድማማቾች ነሲቡ እና ቶፊቅ አብደላ የሀገራቸው ሰው በበዛበት በዚያ አከባቢ ቤት ተከራይተው የስደት ኑሯቸውን ይገፋሉ፡፡…

በጋምቤላው ግጭት ኢትዮዽያ፣ ደቡብ ሱዳንና ምዕራባውያን ተፋጠዋል

ምዕራባውያን ኢትዮዽያ የበቀል ጥቃት ከመወስድ እንድትቆጠብ እያግባቡ ነው የኢትዮዽያ የስለላ ቡድን ተሰማርቷል ደቡብ ሱዳን ማናቸውም ወታደራዊ ጣልቃገብነት አልቀበልም ብላለች አስካሁን የተካሄደ ይህ ነው የሚባል ወታደራዊ ዘመቻ የለም President Salva Kirr…

በጋምቤላ ነዋሪዎች ከወራት በፊት ለጠሚር ሀይለማርያም የፀጥታ ሀይል በአካባቢው እንዲሰፍር ተማፅነው ነበር

የዘገባው ጨመቅ- ጥቃቱ ተራ የከብት ዝርፊያና የጎሳ ግጭት አልነበረም ድርጊቱ የደቡብ ሱዳን አማፅያን መሪ ሪክ ማቻርን ለመግደል ያነጣጠረ ጭምር ነበር ከአደጋው አስቀድሞ የመከላከያ ሰራዊት ከአካባቢው እንዲወጣ ተደርጓል  ነዋሪዎች ከወራት በፊት ለጠሚር…