የአዲስ አበባ መስተዳድር በመሬት ጉዳይ ቁልፍ ውሳኔዎችን አስተላለፈ
ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ካቢኔ ከሰሞኑ ዉሳኔ ያሳለፈባቸው ጉዳዮች ላለፉት አስር ዓመታት ሲንከባለሉ የነበሩ ናቸው፡፡ በሕገወገጥ የማኅበር ቤቶች፣ በልማት ተነሺ አርሷደሮችና የግንባታ መጀመርያ ጊዜ ባለፈባቸው አልሚዎች ላይ ቁርጥ ዉሳኔ አሳልፎ…
ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ካቢኔ ከሰሞኑ ዉሳኔ ያሳለፈባቸው ጉዳዮች ላለፉት አስር ዓመታት ሲንከባለሉ የነበሩ ናቸው፡፡ በሕገወገጥ የማኅበር ቤቶች፣ በልማት ተነሺ አርሷደሮችና የግንባታ መጀመርያ ጊዜ ባለፈባቸው አልሚዎች ላይ ቁርጥ ዉሳኔ አሳልፎ…
109 የከፍተኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞችም ዛሬ በፓርላማ ፊት ሹመታቸው ጸድቆላቸዋል ዋዜማ ራዲዮ- ከአራት ወር በፊት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንትነታቸውን በገዛ ፍቃዳቸው በለቀቁት አቶ ተገኔ ጌታነህ ምትክ አቶ…
ዋዜማ ራዲዮ- መቶ በመቶ በገዢው ፓርቲ እና በአጋሮቹ የተሞላው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለዛሬ ከቀረቦለት አጀንዳዎች ውስጥ በአንድ ተቃውሞ እና በአንድ ድምፀ ተአቅቦ አስተናግዷል። አጀንዳው በሀገሪቱ በየ10 ዓመት ልዩነት የሚካሄደውን…
ከግጭቱ ሁለት ቀናት በፊት የኤርትራ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር አልጀሪያ ነበሩ? ለምን ዓላማ? ኢትዮጵያ በአልሸባብ ጥቃት ወቅት “ምንጩ ያልታወቀ የጦር መሳሪያ ማርኬያለሁ” ብላለች፣ ይህ መረጃ ከሳምንት በኋላ ለተከሰተው ግጭት ግብዓት እንዲሆን የታለመ…
ዋዜማ ራዲዮ- ከሰሞኑ “ትምባሆ ሞኖፖል” በመንግስት ድርጅቶች አክስዮን ሽያጭ ታሪክ አዲስ የዋጋ ክብረወሰን አስመዝግቧል፡፡ እስካሁን ለባለሃብቶች ከተዛወሩ የመንግስት ድርጅቶች ውስጥ በዋጋ ውድነት በቀዳሚነት ሲጠቀስ የቆየው ለዲያጂኦ በ225 ሚሊየን ዶላር የተሸጠው…
በድንበሩ ግጭት ዙሪያ ሀይለማርያም ደሳለኝ ከባንኪሙን ጋር ዛሬ ይነጋገራሉ ዋዜማ ራዲዮ- ኤርትራ የተፈፀመብኝን ወረራ የፀጥታው ምክር ቤት በአስቸኳይ ስብሰባ እንዲመለከት ስትል ትናንት ማመልከቻ አስገባች። ኤርትራ ማመልከቻዋን ከማስገባቷ ቀደም ብሎ የመንግስታቱ…
የመንግስታቱ ድርጅት አጣሪ ኮምሽን በኤርትራ ላለፉት ሀያ አምስት አመታት ለተፈፀመው የሰብዓዊ መብት ረገጣ የሀገሪቱ መሪዎች በዓለም ዓቀፍ ፍርድ ቤት ጉዳያቸው ሊታይ ይገባል ሲል ምክረ ሀሳብ አቅርቧል። ኤርትራ ሪፖርቱን በጥብቃ አውግዛ…
አስመራና አዲስ አበባ በስብሰባ ተጠምደዋል ኤርትራ በግጭቱ ዙሪያ የተብራራ መግለጫ ልትሰጥ ነው ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ድንበር የተቀሰቀሰው ግጭት ጋብ ቢልም አሁንም የከባድ መሳሪያ ተኩስ አልፎ አልፎ እንደሚሰማ ምንጮች…
ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የሚከፋፈለው ኮንዶም የጥራት ደረጃ አጠያያቂነት ሲያወዛግብ ቆይቷል። ከጥቂት ዓመታት በፊት የደራሲ ዳግማዊ ቡሽ “ኮንዶም ኤድስን ይከላከላል?” የተሰኘ መጽሐፍ ያስነሳው ክርክርና ሙግት ይታወሳል፡፡ ከሠሞኑ ደግሞ ሲደባበስና ሲሸፋፈን የቆየው ችግር…
ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮ-ኤርትራ ድንበር የተቀሰቀሰው ግጭት ዛሬ ከሰዓት ከዘጠኝ ሰዓት በኋላ ጋብ ማለቱን የአካባቢው ምንጮች ለዋዜማ ገለፁ። ከተለያዩ ምንጮች የተገኘ መረጃ እንደሚያሳየው የኢትዮጵያ ወታደሮች በኤርትራውያን ተይዝው የነበሩ ቁልፍ ቦታዎችን ተቆጣጥረዋል።…