አዲሳባ ምን አላት?
ዋዜማ ራዲዮ- አዲስ አበባ የሀገራችን መዲና ከመሆን ባሻገር የአፍሪቃ ህብረትና የተለያዩ አለም ዓቀፍ ተቋማት መቀመጫ ናት። ከተማይቱ ባለፉት ሀያ አመታት በእጅጉ ተለውጣለች። አዳዲስ ህንፃዎች ተገንብተዋል። ይሁንና አዲስ አበባ በብዙ መስፈርቶች…
ዋዜማ ራዲዮ- አዲስ አበባ የሀገራችን መዲና ከመሆን ባሻገር የአፍሪቃ ህብረትና የተለያዩ አለም ዓቀፍ ተቋማት መቀመጫ ናት። ከተማይቱ ባለፉት ሀያ አመታት በእጅጉ ተለውጣለች። አዳዲስ ህንፃዎች ተገንብተዋል። ይሁንና አዲስ አበባ በብዙ መስፈርቶች…
ዋዜማ ራዲዮ- እየተገባደደደ የሚገኘው የአውሮፓውያኑ ዓመት 2016 በአፍሪካ የኢንተርንርኔት መቋረጥ በብዛት የታየበት ዓመት እንደነበረ ፓራዳይም ኢንሽየቲቭ ናይጄሪያ (paradigm Initiativen Nigeria) የተባለ ድርጅት ያዘጋጀው ሪፖርት ጠቁሟል። በሜክሲኮ ጓዳላሃራ ተኪያሒዶ በነበረው የበይነመረብ…
ባሕርዳርና ጎንደር እስከ 650 ብር ይሸጣል ዋዜማ ራዲዮ- የአቶ ኤርሚያስ ለገሠ ሁለተኛ ሥራ የኾነው የመለስ ልቃቂት የተሰኘው መጽሐፍ በአገር ቤት ገበያው ደርቶለታል፡፡ ለአንድ ቅጂ ከ450 እስከ 580 ብር ይጠየቅበታል፡፡ ይህ…
ዋዜማ ራዲዮ- መጻሕፍትን ጨምሮ ልዩ ልዩ የሕትመት ዉጤቶችን ለማሳተም ማተሚያ ቤቶች ፍቃደኛ ሊሆኑ ባለመቻላቸው ሙሉ ክረምቱን መነቃቃትና እምርታን እያሳየ የነበረው የሕትመት ዘርፍ መቀጨጭ ይዟል ይላሉ በዘርፉ የተሰማሩ ግለሰቦች፡፡ አንዳንድ ደራሲዎች…
የመንግስትን መስመር የሚከተሉ በርካታ የሚዲያ ተቋማትን የመደገፍና የማደራጀት ስራ ይከናወናል ዋዜማ ራዲዮ- ከትጥቅ ትግል በኋላ የዛሬ 22 ዓመት በአዲስ መልክ ሥራ የጀመረው የቀድሞው ሬዲዮ ፋና፣ (የአሁኑ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት) በአገሪቱ…
ዋዜማ ራዲዮ- 80ኛ ዓመታቸውን ባለፈው ሰሞን፣ መስከረም 17 የደፈኑት አንጋፋው የኪነ ጥበብ ሰው ተስፋዬ ገሠሠ ልደታቸውን አስታከው 763 ገጽ ያለው መጽሐፍ አስመርቀዋል፡፡ መጽሐፉ “A Long Walk to Freedom” የተሰኘው የደቡብ…
ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ አነጋጋሪ ሆኖ የሰነበተውና በኢትዮጵያ የትያትር ታሪክ በአንድ ሰው በመተወን(Monologue) የመጀመሪያ የሆነው ፌስታሌን (እያዩ ፈንገስ) የመድረክ ትዕይንት በዩናይትድ ስቴትስ በዚህ ሳምንት መታየት ይጀምራል። ዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የመጀመሪያው…
ሙሴ ሐዘን ጨርቆስ (ለዋዜማ ሬዲዮ) አሉታዊ ትርጓሜውን ወዲያ ጥለን…አንድ ሰው “ላሊበላ ነው” ሲባል በፍካሪያዊ ትርጉም “ተናጋሪ ነው፣ አፈቀላጤ ነው”እንደማለት መሰለኝ፡፡ አቶ ልደቱ ይህን ቃል የሚወክሉ ሰብአዊ ሀውልት ናቸው ብልስ? በትውልድም…
ዋዜማ ራዲዮ- የትራንስፖርት ሚንስትር የነበሩትና በቅርቡ ወደ ኦሮሚያ ክልል አመራርነት የመጡት ወርቅነህ ገበየሁ መስቀል አደባባይ ተገኝተው “ለአዲስ አበባ ሕዝብ የአዲስ ዓመት ስጦታ ይዤ መጥቻለሁ” ያሉት ጳጉሜ፣2008 ነበር፡፡ የሚመሩት መሥሪያ ቤት…
(ለዋዜማ ራዲዮ) ጤና ይስጥልኝ ጌታዬ! ገረመው እባላለሁ፡፡ እሳት የላስኩ የፊንፊኔ ደላላ ነኝ፡፡ ምስጉን ጉዳይ ገዳይ ስለመሆኔ እግዜርም ሰይጣንም ያውቃሉ፡፡ ኪራይ ሰብሳቢ መሆኔን ድሪባም ኩማም ያውቃሉ፡፡ ዉሎ-አዳሬ ብሔራዊ፣ አመሻሼ አብዮታዊ ሃሃ፣…