Addis Ababa University
Addis Ababa University

በኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርሲቲና ኮሌጆች) ዛሬ ዛሬ የገዥው ፓርቲ ዋነኛ የምልመላ ማዕከላት ሆነዋል። በሀገሪቱ የስፈነው አፈና ምሁሩን ክፍል አፍ ከማዘጋት አልፎ ገለልተኛ የሚባሉትን ሳይቀር ለአገዛዙ እንዲንበረከኩ በረቀቀ መንገድ እየተተገበረ ነው ይሉናል ተወያዮቻችን። ገዢው ፓርቲ በምሁራኑ ደጃፍ እየተከለ ያለው መርዝ መድሀኒቱ በቅርብ ያለ አይመስልም። መምህራኑ ራሳቸው ያጫውቱናል አድምጡዋቸው