Copyright © 2015 - Wazema Radio. All rights reserved.
ዋዜማ ራዲዮ- የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው የትራክተር ግዢን በተመለከተ ለቀረበባቸው ክስ መጋቢት 29 ቀን 2013 ዓም ለመጀመርያ ጊዜ የተከሳሽነት ቃላቸውን ሰጥተዋል፡፡ ጉዳዩን ሲመረምር የቆየው የፌደራል
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ( ኦፌኮ) ከፍተኛ አመራሮች የሆኑት አቶ ጃዋር ሞሀመድ፣ አቶ በቀለ ገርባ፣ አቶ ሀምዛ ቦረና እና ሌሎች ሁለት ተከሳሾች ዛሬ ሰኞ መጋቢት 13 ቀን 2013 በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ
Read Moreወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም በዋስ ተፈተዋል ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ዛሬ ረፋድ ላይ በፌደራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 2ኛ የጌዜ ቀጠሮ ችሎት ተሰይሞ በእነ አቶ ስበሀት ነጋ የጊዜ ቀጠሮ መዝገብ ላይ
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ወንጀል ችሎት ዛሬ ረፋድ ላይ ተሰይም የእነ ስብሀት ነጋ እና ሌሎች 2 መዝገቦችን ተመልክቷል። አቶ ስበሀት ህክምና እንደሚያስፈልጋቸው የገለፁት ጠበቆች ከዚህ ቀደም
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- በማይካድራ ከተማ ጥቅምት 30 እና ህዳር 1 ቀን 2013 ዓም በተፈፀመው የግድያ ወንጀል በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ተጨማሪ 11 ቀን ለምርመራ ተፈቀደ፡፡የፌደራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ አንደኛ ወንጀል የጊዜ ቀጠሮ ችሎት
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የእነ ጃዋር ሞሀመድን የህክምና ጉዳይ በተመለከተ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ህግን እና ስርዓትን የተከተለ አይደለም በማለት ወደ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የይግባኝ ሰሚ ሁለተኛ ወንጀል ችሎት
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- ዛሬ ከሰዓት በኋላ (ረቡዕ) የተሰየመው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በእነ እስክንድር ነጋ መዝገብ የምስክር ስሚን ሂደት በተመለከተ በቀረበው አቤቱታ ላይ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠውን ውሳኔ በመሻር
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የፀረ ሽብር እና በህገ መንግስት ላይ የሚደርጉ ወንጀሎች ችሎት የእነ እስክንድር ነጋን መዝገብ ዛሬ ጥር 05 ቀን 2013 ዓም ረፋድ ላይ ተሰይሞ ተመልክቷል። ተከሳሾቹ ወንጀሉን
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የፀረ ሽብር እና በህገመንግስት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ችሎት ዛሬ ጥር 4 ቀን 2013 ዓ.ም ረፋድ ላይ በኦፌኮ ከፍተኛ አመራሮች ላይ ጠቅላይ አቃቤ ህግ የከፈተውን የክስ
Read Moreበዛሬው የፍርድ ቤት ውሎ አቃቤ ህግ በእነ እስክንድር ነጋ ጉዳይ ምስክሮች በዝግ ችሎትና ከመጋረጃ በስተጀርባ ሆነው ይሰሙልኝ በማለት ያቀረበው አቤቱታ ከፍታኛ ተቃውሞ እና ክርክር አስነስቷል፡፡ የዋዜማ ሪፖርተር ጉዳዩን ተከታትላዋለች ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ
Read More