ለሰሎሞን ዴሬሳ ቀጠሮ “አንድ ዕድሜ ላይበቃ”?
መስፍን ነጋሽ (ዋዜማ ራዲዮ) ከአንዳንድ ሰዎች ጋራ የሆነ ቀጠሮ ያላችሁ ይመስላችኋል። ቀኑና ሰዓቱ የማይታወቅ ቀጠሮ። ሰሎሞን ዴሬሳ ለእኔ ከእዚያ ብጤ ሰዎች ቁንጮው ነበር። ባገኘው የምነግረው የሆነ ልዩ ነገር ኖሮኝ፣ አለያም…
መስፍን ነጋሽ (ዋዜማ ራዲዮ) ከአንዳንድ ሰዎች ጋራ የሆነ ቀጠሮ ያላችሁ ይመስላችኋል። ቀኑና ሰዓቱ የማይታወቅ ቀጠሮ። ሰሎሞን ዴሬሳ ለእኔ ከእዚያ ብጤ ሰዎች ቁንጮው ነበር። ባገኘው የምነግረው የሆነ ልዩ ነገር ኖሮኝ፣ አለያም…
[ሙሔ ሀዘን ጨርቆስ ለዋዜማ ራዲዮ] ትሪቨር ኖህ ምናለ በጦቢያ ቢወለድ እላለሁ-አንዳንዴ፡፡ የፖለቲካ ኮሜዲ በሀበሻ ምድር በሽ ነዋ! ይኸው የኛው ጉድ በአጋዚ ስለሚያልቁ ንጹሐን ይነግሩናል ስንል ፓርላማ ገብተው ዶቅዶቄ ስለደቀነው አገራዊ…
ዋዜማ ራዲዮ- አስገድዶ መድፈር፣ ጉንተላ በስራና በትምህርት ቦታ እኩል አለመታየት ብሎም መገለል የበርካታ ሴቶች ፈተና ነው። የጋበዝናቸው ሴቶች ስለነዚህ ጉዳዮች ማህበረሰቡ አንድ ነገር ማድረግ አለበት ባይ ናቸው። የችግሩ የመጀመሪያ መፍትሄ…
ዋዜማ ራዲዮ-ከተመሰረተ ሁለተኛ አመቱን የያዘውና የተሻለ አፃፃፍና የሀሳብ አቀራረብ ያላቸውን ጋዜጠኞችና ጦማርያን ለማበረታታት የተቋቋመው Rewarding Good Wrting (RGW) የዋዜማን ባልደረባ “ገረመው” በአንደኝነት ሸልሞታል። ከአዲስ ስታንዳርድ መፅሄት ማህሌት ፋሲልና የዞን ዘጠኝ…
(ለዋዜማ ራዲዮ) ጤና ይስጥልኝ፣ ጌታዬ! ገረመው ነኝ፡፡ እሳት የላስኩ የፊንፊኔ ደላላ፡፡ ምስጉን ጉዳይ–ገዳይ ስለመሆኔ እግዜርም ሰይጣንም ያውቃሉ፡፡ ኪራይ ሰብሳቢ መሆኔን ድሪባ ኩማም ያውቃል፡፡ ዉሎዬ ብሔራዊ፣ አመሻሼ ‘አብዮታዊ‘…ሄሄሄ…(ምን ማለቴ እንደሆነ ይገባዎታል…
ዋዜማ ራዲዮ- እስከዛሬ ወደባህር ማዶ ተጉዘው ትዕይንት ካቀረቡት መስል የኪነጥበብ ስራዎች ጋር ሲነፃፀር በተከታታይና በበርካታ ከተሞች በመቅረብ ክብረወሰኑን ይዟል። እያዩ ፈንገሰ ፌስታሌን የሰንብት ትዕይንት በመጪው እሁድ ለዋሽንግተን ዲሲና አቅራቢያው ታዳሚዎች…
(ዋዜማ ራዲዮ) ጤና ይስጥልኝ ጌታዬ! ገረመው እባላለሁ፡፡ እሳት የላስኩ የፊንፊኔ ደላላ ነኝ፡፡ ምስጉን ጉዳይ ገዳይ ስለመሆኔ እግዜርም ሰይጣንም ያውቃሉ፡፡ ኪራይ ሰብሳቢ መሆኔን ድሪባም ኩማም ያውቃሉ፡፡ ዉሎ–አዳሬ ብሔራዊ፣ አመሻሼ አብዮታዊ… ላየን…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ከተመሠረተ ሰባት ዓመት አልፎታል፡፡ የሳይንስ አካዳሚው የፕሬስ ክንፍ መጽሐፍት ማሳተም የጀመረው ግን በያዝነው ዓመት መጋቢት ወር ላይ ነው፡፡ በዚህም ተግባሩ ጉለሌ የሚገኘው የሳይንስ አካዳሚ፣ የ6ኪሎው…
ዋዜማ ራዲዮ- በህዝብ ዘንድ ተወዳጅ የሆነው ዘመን የቴሌቭዥን ድራማ አባላት ለቀረፃ ስራ በተሰማሩበት በሶማሌ ክልል ሽንሌ ዞን በክልሉ ፖሊስ ድብደባና እስራት ተፈፅሞብናል ሲሉ ተናገሩ። የድራማውን የስደት ታሪክ የሚቀርፁት የካሜራ ባለሙያዎችንና…
ዋዜማ ራዲዮ- ለኢትዮዽያ ቴሌቭዥን ያልተጠበቀ መዘዝ ይዞ የመጣው የቴዲ አፍሮ ጉዳይ የኢቢሲ የማኔጅመንት አካል ራስ ምታት ሆኖ ሰንብቷል፡፡ ዋዜማ ከድርጅቱ ነባር ጋዜጠኞች ባገኘቸው መረጃ የቴዲ አፍሮ ቃለመጠይቅን በተመለከተ ሐሙስ ዕለት…