ኢትዮቴሌኮም ያለበትን ብድር የመክፈያ ጊዜ ለማራዘም ቻይናን እያግባባ ነው
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ሰሞኑን የቴሌኮም ዘርፍ ያለበትን ብድር አስመልክቶ ከአበዳሪዎቹ የቻይና ባንኮች ጋር ለመወያየት ቻይና ደርሰው ተመልሰዋል። ቻይና የመሄዳቸው ዋና ምክንያትም ኢትዮ ቴሌኮም ለኔትወርክ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ሰሞኑን የቴሌኮም ዘርፍ ያለበትን ብድር አስመልክቶ ከአበዳሪዎቹ የቻይና ባንኮች ጋር ለመወያየት ቻይና ደርሰው ተመልሰዋል። ቻይና የመሄዳቸው ዋና ምክንያትም ኢትዮ ቴሌኮም ለኔትወርክ…
ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት ከሀገር ቤት ተዘርፎ በውጪ ሀገራት ባንኮች ተደብቋል ያለውን ገንዘብ ለማስመለስ ከየሀገራቱ ጋር ንግግር መጀመሩን ካስታወቀ አንድ አመት ሊሆነው ነው። ይሁንና እስካሁን የመንግስት ጥረት ተሳክቶ ገንዘቡን ማስመለስ አለመቻሉን…
ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን አሁንም ስርዓት አልበኝነት መቀጠሉንና ታጣቂዎች ከሰሞኑ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን መዝረፋቸውን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። በምዕራብ ወለጋ ጊሊሶ ወረዳ በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አይራ…
በኢትዮጵያና የኤርትራ መካከል የሰላም ስምምነት ከተፈረመ ከአስር ወራት በኋላ ስምምነቱን ወደ ተግባር ለመቀየር ፈታኝ ሆኗል። የሁለቱ ሀገራት ተደራዳሪዎች በድብቅ እስከመገናኘት ደርሰዋል። በኤርትራ ያለውን ውስጣዊ ቀውስ ተከትሎ ድንበሩ ሙሉ በሙሉ የተዘጋ…
ዋዜማ ራዲዮ- ለገበያ ማረጋግያ አላማ የሚውል 400ሺህ ሜትሪክ ቶን ስንዴ ግዥን በተመለከተ በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ 10 የቀድሞ የመንግስት ሀላፊዎች በቁጥጥር ስር ውለው ለምርመራ የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተሰጥቶባቸው እንደነበር ይታወሳል፡፡…
እስካሁን ስላልተያዙት 39 ተከሳሾች አቃቤ ህግ የፖሊስን ሪፖርት ያብራራ ሲሆን በብዛት የስም መመሳሰል ስላለ ተከሳሾቹን እስካሁን ለይቶ መያዝ እንዳልቻለ ተገልፀዋል፡፡ ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል…
ዋዜማ ራዲዮ- ከሀገሪቱ የተለያዩ ክልልሎች የተፈናቀሉ የትግራይ ክልል ተወላጆችን መልሶ ለማቋቋም በማሰብ የክልሉ መንግስት የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ ይገኛል፡፡ ከነዚህ መካከል ተፈናቃዮችን የቤት ባለቤት ለማድረግ የተጀመረው ጥረት አንዱ ነው፡፡ መቀሌን ጨምሮ…
የአውሮፕላኑ አደጋ መንስዔ ምርመራ ሲጠናቀቅ የሚቀርቡ ተያያዥ የካሳ ክፍያ ጥያቄዎች እንደሚኖሩና በተጎጂ ቤተሰቦችም ሆነ በአየር መንገዱ በኩል በውጪ ሀገር ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ተያይዞ የሚታይ ነው። ዓለማቀፍ ጠበቆች ጉዳዩን ይዘው እየተከታተሉት…
እነ በረከት ስምኦን ህዝባዊ ድርጅትን ያለ አግባብ መርተዋል በሚል የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው፡፡ ዋዜማ ራዲዮ- የጥረት ኮርፖሬት የቀድሞ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ በረከት ስምኦን እና የኮርፖሬቱ የቀድሞ ዋና ስራ አስፈፃሚ እንዲሁም…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከአመታት ወዲህ በገባበት ያልተመለሰ ብድር ቀውስ ሳቢያ ከፍተኛ የካፒታል ማሽቆልቆል ውስጥ በመግባቱ እንደከዚህ ቀደሙ ብድር እያቀረበ መቀጠል እየተቸገረ እንደሆነ ምንጮቻችን ነግረውናል። የባንኩ ያልተመለሰ ብድር ራሱ…