Tag: National Election Board

የምርጫ 2018 ስነ ምግባር ደንብ ምን ይዟል?

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፖለቲካ ፓርቲዎችና እጩዎቻቸው፣ እንዲሁም የግል እጩዎች የሚመሩበትን የምርጫ ስነምግባር ደንብ አውጥቷል፡፡ ፖለቲካ ፓርቲዎች አስገዳጅነት ያለውን የቦርዱን የምርጫ ስነ ምግባር ደንብ ፈርመው የተቀበሉ ሲሆን፣…

ከኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ያፈነገጡ አመራሮች አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ እያቋቋሙ ነው

ዋዜማ- የቀድሞ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ (ኦፌኮ) ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት ፌደራል ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ የተሰኘ አዲስ የፖለቲካ ድርጅት መመስረታቸውን ዋዜማ ሰምታለች። የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ፓርቲ የቀድሞ የማእከላዊ ኮሚቴ አባላት የመሰረቱት…

ምርጫ ቦርድ የሕዝብ ተወካዮች የሕዝብ አመኔታ ሲታጣባቸው የሚሻሩበት መመሪያ አዘጋጀ

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የፌዴራል እና የክልል ሕዝብ ተወካዮች በመረጣቸው ሕዝብ አመኔታ በሚያጡበት ጊዜ ውክልናቸው ስለሚሻርበት ሁኔታ መመሪያ ማርቀቁን ዋዜማ ተረድታለች፡፡ ቦርዱ ያረቀቀው መመሪያ ሕዝብ ይወክለኛል ብሎ በመረጠው የምክር…