Tag: internet security

በአፍሪቃ ኢንተርኔትና መንግስታት ተፋጠዋል፣ ባለፈው አንድ አመት ከአስር በላይ ሀገሮች ኢንተርኔት ገድበዋል

ዋዜማ ራዲዮ- እየተገባደደደ የሚገኘው የአውሮፓውያኑ ዓመት 2016 በአፍሪካ የኢንተርንርኔት መቋረጥ በብዛት የታየበት ዓመት እንደነበረ ፓራዳይም ኢንሽየቲቭ ናይጄሪያ (paradigm Initiativen Nigeria) የተባለ ድርጅት ያዘጋጀው ሪፖርት ጠቁሟል። በሜክሲኮ ጓዳላሃራ ተኪያሒዶ በነበረው የበይነመረብ…

የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና መቃረብን ተከትሎ የማህበራዊ ድረ-ገጾች እንዳይታዩ ታገዱ

ዋዜማ ራዲዮ- የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና መቃረብን ተከትሎ በአዲስ አበባ እና በክልሎች የማህበራዊ ድረ-ገጾች እንዳይታዩ ታገዱ፡፡እገዳው በሞባይል ኢንተርኔት አማካኝነት የሚደረጉ የማህበራዊ ድረ-ገጾች ጉብኝትን ይጨምራል፡፡ ቅዳሜ ረፋዱን በአዲስ አበባ የሚገኙ ኢንተርኔት…

ፌስቡክና ጎግል ለአፍሪቃ ደሃ አገራት ነፃ ኢንተርኔት አገልግሎት ሊያቀርቡ ነው

ፌስቡክና ጉግል በመጪው የፈረንጆች ዓመት የኢንተርኔት አገልግሎት ለደሃ አገራት በነጻ ለማቅረብ የሚያስችላቸውን እቅድ እያስተዋወቁ ነው። እነኚህ ትልልቅ የኢንተርኔቱ ዓለም ድርጅቶች የሚያስተዋውቁት በነፃ ኢንተርኔት የማቅረብ እቅዳቸው በአንድ በኩል 2/3ኛ የሚኾነውን ኢንተርኔት…